ድርጅታችን መከላኪያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኣፓርታማ ግንባታ ዓዲሓ ፕሮጀክት 16-11B ፕሮጀክት መቐለ ከተማ ዓድሓ ሳይት / ዳዕሪ ኣካባቢ/ ለሚያስገነባው የጋራ መኖሪያ ቤቶች ለኮንስትራክሽን ኣገልግሎት የሚውል Electrcal cradle ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ ሚያዝያ 21, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሰሉስ ሚያዝያ 27, 2012 04:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:20,000.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሰሉስ ሚያዝያ 27, 2012 04:30 ጥዋት
  • ምግጣምን ፅገናን/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ መሆን ኣለበችሁ፤

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ፤

3 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ማቅረብ ኣለባችሁ፤

4 ተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ መሆናችሁ ማስረጃ ማቅረብ የምትችሉ፤

5 የጨረታ ማስከበሪያ 20,000 /ሃያ ሺ ብር/ CPO በስፒኦ ወይም ቢድ ቦንድ ማስያዝ የምትችሉ፤

6 የፕሮጀክቱ በሚያቀርበው ሳምፕል መሰረት ማቅረብ የምትችሉ፤

7 ቲን ናምበር ተመዝጋቢ የሆናችሁ ተጫራች ይህ የጨረታ ሰነድ ከወጣበት ሚያዝያ 20 ቀን 2012ዓ/ም ጀምሮ በተከታታይ 8ት /ስምንት/ የስራ ቀናት ውስጥ ቅዳሜን ጨምሮ ማስገባት ትችላላችሁ፤

8 ተጫራቾች ሰነድን የማይመለስ ብር 50 በመክፈል መዉሰድ ትችላላቹ

9 ድርጅቱ የተሻላ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

10ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በ 27/08/2012 ዓ/ም ጥዋት 4:00 ተዘግቶ ከጠዋቱ 4:30 ይከፈታል፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ ስልክ ቁጥር 0348-990358/59

ኣድራሻ ዳዕሮ የመጨረሻ ታክሲ በስተግራ በኩል 70 ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል

መመለስ
የጨረታ ምድብ