ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ዳዕሮ ኣከባቢ ለሚያስገነበዉ የጋራ መኖርያ ቤት ኣፓርታማ ግንባት የዋለ ያገለገለ እንጨት መሸጥ ይፈልጋል ስለሆነም
  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ መጋቢት 22, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ቀዳም መጋቢት 26, 2012 06:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:20,000
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ቀዳም መጋቢት 26, 2012 04:30 ጥዋት
  • ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • Print
  • Pdf

1 በዚህ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆናችሁ

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 ቲን ናምበር ተመዝጋቢ የሆናችሁ

6 ሰራተኛ መጓጓዥ መኪና ጨረታዉ ኣሸናፊ ድርጅት ይሆናል

7 የጨረታዉ ማስከበርያ 20000.00 በ ስፒኦ ወይም በቢድ ቦንድ ማስያዝ የሚችሉ

8 ተጫራቾች ይህ ጨረታ ሰነድ ከወጣበት መጋቢት 21 ቀን 2012ዓ/ም ጀምሮ ለ ተከታታይ 7ት ቀናት የሥራ ቀናት ዉስ ጨምሮ በማስገባት ትችላላችሁ

9 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ቀን 26/07/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ተዘግቶ 26/07/2012 4፡30 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ -03 48 99 03 57

መመለስ
የጨረታ ምድብ