ኣዝሚ ስቲል ስትራክቸር ኢንጅነሪንግ ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ በ ሸራሮ ከተማ ለሚገነባዉ የጉና መጋዘን የተከላ ስራ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ መጋቢት 9, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:150.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 09:30 ከሰአት
  • ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/
  • Print
  • Pdf

ስለሆኖም

1 በዘርፉ ፍቃድ ያላቹ ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆናቹ ፣ የ 2011 ግብር የከፈላቹ

2 ተጫራቾች የማይመለስ 150 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱ በመቐለ መስፍን ኢንድስትሪያል ኢንጅነሪንግ ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ ግቢ ዉስጥ ከሚገኘዉ ድርጅታችን ኣዝሚ ስቲል ስትራክቸር ኢንጅነሪንግ ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ በስራ ሰኣት ከ 08/07/2012ዓ/ም እስከ 18/07/2012ዓ/ም እየመጣቹ መዉሰድ ትችላላቹ

3 ጨረታዉ የካቲት 18/07/2012ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ላይ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከ ቀኑ 9፡30 ላይ ይከፈታል

4 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 25 26

መመለስ
የጨረታ ምድብ