በጨረታው ለመሳተፍ የምትፈልጉ ተጫራቾች የጨረታው ብር 100.00 (አንድመቶብር) በመክፈል ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት እስከ 10ኛው ተከታታይ ቀን 10፡30 ሰዓት ድረስ አዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ፊንፊኔ ህንፃ 6ተኛ ፎቅ ከሚገኘው ላይዘን ኦፊስ ጽ/ቤት ወይም ሑመራ በሚገኘው ዋና ቢሮ በመውሰድ መጫረት ይችላሉ፡፡ ጨረታው 11ኛውየሥራቀንከጥዋቱጥጥፍሬ 3፡30 ሰዓትተዘግቶበዕለቱ 4፡00 ሰዓትይከፈታል፡፡የእንስሳትጨረታ 4፡30 ሰዓትተዘግቶበዕለቱ 5፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትይከፈታል፡፡
ኩባንያው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት አለው፡፡
መረጃበስልክቁጥር፡- 0935406182 0911 23 72 45 ደውለውማነጋገርይችላሉ፡፡
ሂወትእርሻመካናይዜሽንኃ/የተ/የግማህበር
መመለስ