ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ በሚሰራዉ ኣዲሱ ህንፃ ለሚሰራዉ አሸዋ እና ጠጠር በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለማሰራት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ረቡዕ የካቲት 18, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ የካቲት 27, 2012 09:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ የካቲት 27, 2012 09:30 ከሰአት
  • ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

4 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ 2% በስፒኦ በማዘጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀ የጨረታ ሳጡን ማስገባት ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ ከየካቲት 18/2012ዓ/ም እስከ የካቲት 27/2012ዓ/ም የሚቆይ ሲሆን የተማላ የጨረታ ሰነድ ዞርጀናል ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ የካቲት 27/2012 9፡00 የሚዘጋ ሆኖ 9፡30 ሰዓት ይከፈታል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76/ 09 14 72 90 78 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ