የትግራይ ክልል መንገድ ስራዎች ኢንተርፕራይዝ ስፔር /መለዋወጫ /፣ ጎማና ባትሪ ስቴሽነሪ (የፅህፈት መሳሪያ) ኮንስትራክሽን ማቴሪያል፣ የማሽን (መሳሪያ) ኪራይ፣ ቋሚ ንብረት ኣዘርና ኤሌክትሪካል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና መከራየት ይፈልጋል
  • ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣበት ቀን: 13/6/2012
    ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን: በ16ኛዉ ቀን ጥዋቱ 3:30
    ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን:  በ16ኛዉ ቀን ጥዋቱ 4:30
    ስፔር /መለዋወጫ /፣ ጎማና ባትሪ
  • ስቴሽነሪ (የፅህፈት መሳሪያ)
  • ኮንስትራክሽን ማቴሪያል፣
  • የማሽን (መሳሪያ) ኪራይ፣
  • ቋሚ ንብረት ኣዘርና ኤሌክትሪካል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛትና መከራየት ይፈልጋል፡፡

በተጫራቾች አግባብነት ያለው  ንግድ ፍቃደ፣ የቫት የምዝገባ የምስክር ወረቀት፣ የቲን ምዝገባ ማስረጃ፣ የእቃው ኣቅራቢነት የምስክር ወረቀት ማስረጃ ማቅረብ የሚችል።

  1. የጨረታ ማስከበርያ ተሰርዝር በጨረታሰነድ ላይ የተገለፀውን መጠን በሲፒኦ ወይም አንኮንዲሽናል ባንክ ጋራንቲ ማስያዝ የሚችል።
  2. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታ ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ብር 100.00 እና 150.00 በመክፈል ከኢንተርፕራይዙ ግዥና ንብረት አስተዳደር የስራሂደት መወሰድ ይችላሉ፡፡
  3.  የጨረታው ሰነድ ዘወትር በስራ ሰዓት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ወይም በፖሳቁ. 14 መላክ ይቻላል፡፡
  4. በጨረታው አሸናሪ የሆነው ተወዳዳሪ ማሸነፉ በደብዳቤ ከተገለፀበት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 5 ቀናት የብር ቀርበው ውል ማሰር አለባቸው።
  5. በጨረታው አሸናፊ የሆነ ተወዳዳሪ በዚህ ጨረታ መመሪያ የተዘረዘሩትን ለማሟላት ፍቃደኛ ካልሆነ ያስያዘው የጨረታ ማስከበርያ ተወርሶ ከጨረታው ይሰረዛል።
  6. ጨረታው ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀም ከ16ኛው ቀን ከጥዋቱ 3:30 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል። የመክፈቻ ቀኑ በዓል  ከሆን ወደሚቀጥለው ቀን ይሸጋገራል።
  7. በጨረታው አከፋፈት ስነ-ስርዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ቢገኙ መረጣል።
  8. ጽ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ፡-

በስልክ ቁጥር 03 44-4167 27/091473 44 74 መጠየቅ ይቻላል፡፡

የትግራይ ክልል መንገድ ስራዎች ኢንተርፕራይዝ

መቐለ

መመለስ
የጨረታ ምድብ
  • ሶፍትዌርና ኔትዎርክ (26)
    • ኮንስትራክሽን (301)
      • ኤሌትክትሮኒክስና ኣይሲቲ እቃዎች (553)
        • የሂሳብ ኣያያዝና ኦዲት ማድረግ (74)
          • ግብርና (198)
            • የግንባታ እቃዎች (1266)
              • ፅዳትና የንፅህና እቃዎች (234)
                • ማማከር (41)
                  • ትምህርትና ስልጠና (27)
                    • ኤሌክትሪካልና ኤሌክትሮ መካኒካል (393)
                      • ምግብና መጠጥ (175)
                        • እግድ (56)
                          • ፈርኒሽንግና ፊክስቸር (19)
                            • ፈርኒቸር (230)
                              • ጠቅላላ ስራዎች አገልግሎት (27)
                                • ስጦታዎች እና እደ-ጥበብ (2)
                                  • ጤና (41)
                                    • የቤት ዕቃዎች (44)
                                      • ኢንሹራንስ (1)
                                        • የላብራቶሪ እቃዎች እና ኬሚካል (182)
                                          • መሬትና ሊዝ (3)
                                            • ጥገና (81)
                                              • የህክምና ዕቃዎች (63)
                                                • መኣድና የተፈጥሮ ሃብት (4)
                                                  • የቢሮ እቃዎችና የፅህፈት መሳሪያዎች (268)
                                                    • ማሸግያ መጠቅለያ እና ወረቀቶች (3)
                                                      • ፎቶግራፍና ፊልም (6)
                                                        • የህትመት ስራዎች (110)
                                                          • የማስታወቅያ ስራዎች (11)
                                                            • ኪራይ (213)
                                                              • ሽያጭ (333)
                                                                • የጥበቃ ስራዎችና ሰኪዩሪቲ (40)
                                                                  • የተሽከርካሪ መለዋወጫ እቃዎች (627)
                                                                    • የስፖርትና ትጥቅና ተዛማጅ እቃዎች (44)
                                                                      • ቴሌኮምኒኬሽን እቃዎች (13)
                                                                        • ጨርቃ ጨርቅና የቆዳ ውጤቶች (286)
                                                                          • የትራንዚትና መጓጓዠያ ኣገልግሎት (100)
                                                                            • የተሽከርካሪና ከባደ ማሽነሪ (166)
                                                                              • መጋዝን (25)
                                                                                • እንጨት እና የእንጨት ስራ (76)
                                                                                  • ኣልሙኒየም፡ መስትዋትና የብረታ ብረት ስራዎች (88)
                                                                                    s