ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ የሰራተኞች ደምብ ልብስ በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ የካቲት 6, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ የካቲት 13, 2012 02:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ የካቲት 13, 2012 04:00 ጥዋት
  • ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

5 ጨረታዉ ከየካቲት 06/2012ዓ/ም እስከ የካቲት 13/2012ዓ/ም የሚቆይ ሲሆን የተማላ የጨረታ ሰነድ ዞርጀናል ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ የካቲት 13/2012 2፡30 የሚዘጋ ሆኖ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76/ 09 14 72 90 78 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ