የቤትና ቦታ የሽያጭ ጨረታ
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥሪ 28, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ዓርቢ የካቲት 27, 2012 12:30 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:0.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ዓርቢ የካቲት 27, 2012 12:31 ከሰአት
  • ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • Print
  • Pdf

ኣፈ/ከሳሽ፡ ዛላ የመኖሪያ ቤት ሕብረት ስራ ማሕበር ኣፈ/ተከሳሽ፡እነ ሃይላይ ደስታ ጠቅላላ ስራ ተቋራጭና የውሃ ስራዎች መካከል ባለው የኣፈፃፀም የሚል ክርክር በአፈፃፀም ከሳሽ የሚታወቅ በሓድነት ክ/ከተማ በምስራቅ ፦ መንገድ በምዕራብ፦ TK370 በሰሜን ፦TK369 በደቡብ ፦TK373 የሚዋሰን G+1 250 ካሬ ሜትር ያረፈ ቤትና ቦታ በጨረታ ተሽጦ ለአፈፃፀም ከሳሽ ገንዘቡን ሊከፈል ስለሚገባ በመነሻ ዋጋ ብር 1,473,267.46( አንድ ሚልዮን አራት መቶ ሰባ ሶስት ሺህ ሁለት መቶ ስልሳ ሰባት ብር ከ46/100 ሳ.)በሆነ ለግልጽ ጨረታ ስለሚሸጥ ልትጫረቱ፡ የምትፈልጉ ተጫራቶች እያንዳንዱ ተጫራች 25% የጨራታ መነሻ ዋጋ በሲፒኦ አስቀድማችሁ እንድታያይዙና ያስያዛቹሁ መሆናችሁን ታውቆ እንድትቀርቡና ጨረታ የሚካሄድበት ቀን 27/06/2012 ዓ/ም ከ3፡00 ተጀምሮ 6፡30 የሚዘጋ መሆን አውቃችሁ ልትጫረቱ የምትፈልጉ ተጫራቾች በተገለፀው ቀን ፣ቦታና ሰአት ተገኝታችሁ ልትጫረቱ፡ የትግራይ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በመቐለ የተሰየመው የፍታብሄር ችሎት አዟል ። 

የትግራይ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ጠቅላይ ፍርድ 

ቤት ፍታብሄር ምድብ ችሎት 

መመለስ
የጨረታ ምድብ