ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ ለቢሮ ኣጎልግሎት የሚዉል ፈርኒቸሮችን በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • የተለቀቀበት ቀን: ሓሙስ ጥሪ 28, 2012 (ከ 4 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሶኒ የካቲት 2, 2012 03:00 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:2%
  • ቦታ: መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:50.00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሶኒ የካቲት 2, 2012 04:00 ጥዋት
  • ናይ ቢሮ ፈርኒቸር/
  • Print
  • Pdf

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

3 በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

4 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ 2 % በሲፒኦ በማዛጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናል ና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

5 ጨረታዉ ከጥር 26/2012ዓ/ም እስከ የካቲት 02/2012ዓ/ም 3፡00 ሰዓት የሚቆይ ሲሆን የተማላ የጨረታ ሰነድ ዞርጀናል ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

6 ጨረታዉ የሚከፈተዉ የካቲት 02/2012 3፡00 የሚዘጋ ሆኖ 4፡00 ሰዓት ይከፈታል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76/ 09 14 72 90 78 ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ

መመለስ
የጨረታ ምድብ