https://tenders.milkta.com/am/tenders/display/7144

በኢትዮጵያ ኣካባቢና የደን ምርምር ኢንስቲትዩት የመቀለ የኣካባቢና የደን ምርምር ማዕከል ለሰራተኛ የሚያገለግሉ ጫማ ና ጃንጥላ፣ የተሰፉ ልብሶች፣ የፅሕፈት መሳሪያዎች ና የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እንዲሁም ማስክና የእጅ ጓንት በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • የተለቀቀበት ቀን: ዓርቢ ሚያዝያ 11, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሚያዝያ 14, 2011 11:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሚያዝያ 15, 2011 04:30 ጥዋት
  • ምድብ: ንሴፍቲ ዘገልግሉ ኣቁሑት/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

1 ፕሮፎርማው ከ10/08/2011ዓ/ም እስከ 14/08/2011ዓ/ም 11፡00 ሰኣት

2 ፕሮፎርማው 15/08/2011ዓ/ም 4፡30 ይከፈታል፡፡

ለበለጠ መረጃ 0342-400375 መደወል ይቻላል፡፡