https://tenders.milkta.com/am/display/6955

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ለመቀሌ ከተማ የስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ኣገልግሎት የሚውሉ የኮምፒተርና ተዛማጅ እቃዎችና የፅ/ፈት መሳሪያ እቃዎች በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሚያዝያ 1, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሚያዝያ 8, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሚያዝያ 9, 2011 9:00 ጥዋት
  • ምድብ: ኮምፒተርን ተዛመድቲ / ናይ ኮምፒተር ተዛመድቲ አቁሑትን/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

1 ፕሮፎርማው ከ01/08/2011ዓ/ም እስከ 08/08/2011ዓ/ም ሰዓት 8፡30 ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 9፡00 ሰዓት ከሰዓት በኃላ ይክፈታል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0342-408757/408501 መደወል ይቻላል፡