https://tenders.milkta.com/am/display/6954

የመቀሌ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ፅሕፈት ቤት ከዚህ በታች የተጠቀሱት ስራዎች ማሰራት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሃሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል፡፡

  • የተለቀቀበት ቀን: ሰሉስ ሚያዝያ 1, 2011 (ከ 7 ዓመታት)
  • መዝግያ ቀን: ሚያዝያ 7, 2011 8:30 ጥዋት (ተዘጋ)
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ:0.00
  • ቦታ:መቐለ
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: ሚያዝያ 8, 2011 9:00 ጥዋት
  • ምድብ: ገዛውቲን ሕንፃ ስራሕቲን/

1 ፕሮፎርማው እስከ 07/08/2011ዓ/ም ሰዓት 8፡30 ሰዓት ለግዢ  ፈፃሚ መ/ቤት ኣድራሻችን እንዳማርያም ቤተ ክርስትያን ኣካባቢ ኣዲሱ ህንፃ ኦፕሬሽን ኣግኣዚ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 034 መድረስ ያለበት ሆኖ በተመሳሳይ ቀን 9፡00 ሰዓት ከሰዓት በኃላ ይክፈታል፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0342-408757 መደወል ይቻላል፡