ተሽከርካሪዎቹ የሚሠሩበት ቦታ በጨረታ ሰነዳችን በዝርዝር ተቀምጠዋል።
ተ.ቁ. | የተሽከርካሪው ዓይነት | የሚፈለገው የተሽከርካሪ ብዛት | የመዝጊያ ቀን እና ሰዓት | የመክፈቻ ቀንእና ሰዓት |
1 | አይሱዙ 35 ኩንታል የሚጭን | 18 | ሐምሌ 11 ቀን2011 ዓ.ም በ8፡00 ሰዓት | ሐምሌ 11 ቀን2011 ዓ.ም በ8፡30 ሰዓት |
2 | ሲንግል ጋቢና | 8 | ||
3 | ደብል ጋቢና ፒክ አፕ | 9 |
- በጨረታው መስፈርቱን የሚያሟሉ በዘርፍ የተሰማሩ ብቃት ያላቸው የንግድ ድርጅቶች ወይም የተሽከርካሪ ባለንብረቶች መወዳደር ይችላሉ።
- ተጫራቾች የዘመኑን ግብር የከፈሉበትን የታደሰ የንግድ ፈቃድ፤ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ያከናወኑበትን እና የተሽከርካሪዎቹን 3ኛ ወገን የኢንሹራንስ ዋስትና ማስረጃ የቫት ተመዝጋቢ ማስረጃ ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ድርጅቱ ያዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስብር 100.00 /አንድመቶብር/ በመክፈል ከዚህ በታች ከተጠቀሰው አድራሻ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በተከታታይ 15 የሥራ ቀናት ማግኘት ይቻላል፤
በኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎትመቐለዲስትሪክትፅ/ቤት
በዲስትሪቡሽንኮንስትራክሽንኦፕሬሽንናሜንቴናንስቢሮቁጥር 15
ፖስታሳጥንቁጥር -472
ፋክስቁጥር፡- 0344-40-6477 የስልክቁጥር፡- 0344409568
መቀሌ-ትግራይ-ኢትዮጵያ 03 ቀበሌኣግኣዚህንፃአጠገብ
መቀሌ
4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ለጨረታው እንደሚያቀርቡት ተሽከርካሪ ብዛት ማለትም 1/አንድ/ ተሽከርካሪ የሚያቀርቡ ከሆነ 5,000.00 /አምስትሺብር /2/ ሁለትተሽከርካሪዎችንየሚያቀርቡከሆነ 10,000.00 /አስርሺብር /3/ ሶስትተሽከርካሪዎችንየሚያቀርቡከሆነ 15,000.00 /አስራአምስትሺብር/ እያለበሚወዳደሩባቸውመኪናብዛትማቅረብያለባቸውሲሆንበመሥሪያቤታችንስምሲፒኦ /CPO/ ወይም በባንክ የተረጋገጠ ቢድ ቦንድ ማሠራት አለባቸው።
5. ተጫራቾች የሚወዳደሩባቸውን ሰነድ በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ጨረታ ቁጥር ዲ/ኮ/ኦ/ሜ-001/2012 ዓ.ም- የሚል ምልክት በማድረግ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ዕለት አንስቶ በተከታታይ 15 የሥራቀናትበተዘጋጀውየጨረታሳጥንውስጥኦርጅናልናኮፒበመፃፍእስከከቀኑ 8፡00 ሰዓት በፊት ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፤
6. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመቐለ ዲስትሪክት ፅ/ቤት 2ኛው ፎቅ ያለ አዳራሽ ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ በ8፡30 ሰዓትይከፈታል፤
7.ዲስትሪክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡