ቅዱስ ፍሬምናጦስ አባ ሰላማ ከሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ

ስለሆነም

  1. የ 2009 ዓ/ም የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ
  2. በአቅራቢነት የተመዘገበ
  3. በጨረታዉ መሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ 100.00Â /መቶ ብር/ በመክፈል ከገነዘብ ቤት መዉሰድ ይችላል::
  4. ተጫራቾች ለ ጨረታዉ ማስረከቢያ 2 % በሲፒኦ በማዘጋጀተ የጨረታ ሰነድ ኦርጀናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሣጥን ማስገባት ይኖርባችዋል::
  5. ጨረታዉ ከ ታሕሳስ Â 6/2009 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ታሕሳስ 13/2009 ዓ/ም 9:00 (ዘጠኝ ሰዓት) ድረስ የሚቆይ ሆኖ Â
  6. ጨረታዉ የሚዘጋዉ ታሕሳስ 13 2009 ዓም ከቀኑ 9:00 ሰዓት የሚከፈቱ ደግሞ በዚሁ ከቀኑ 9 ፡30 ይሆናል
  7. ለተጨማሪማብራሪያÂ Â 0344-41-99-76 ወይምÂ 0914-72 90 78Â ደዉለዉ መጠየቅ ይችላሉ::​

ኮሌጁ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ