የእቃዎችአቅርቦትግዥ
ጨረታዉ በኣዲስ ዘመን የወጣበት ቀን : 20 /2/2016 ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : ለኮንስትራክሽን ግንባታ ስራዎች ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት ለምክር አገልግሎት እና ለእቃዎች ግዥ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : ለኮንስትራክሽን ግንባታ ስራዎች ባሉት 21 ተከታታይ ቀናት ለምክር አገልግሎት እና ለእቃዎች ግዥ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት
ተ.ቁ | የጨረታ ሰነድቁጥር /ሎት/ | የጨረታዓይነት | የጨረታሰነድ መሽጫዋጋበብር | የጨረታማስከበሪያመጠንበብር |
1 | 07 | የሰራተኞች ደንብ ልብስ | 500.00 | 100,000.00 |
2 | 08 | የፅዳት እቃዎች | 500.00 | 15,000.00 |
3 | 09 | የመኪና ጥገና እቃዎች | 500.00 | 40,000.00 |
4 | 10 | የምግብ ቤት እቃዎች | 500.00 | 20,000.00 |
5 | 11 | የቧንቧ እና የህንፃ ጥገና እቃዎች | 500.00 | 35,000.00 |
6 | 12 | የጀነሬተር | 500.00 | 100,000.00 |
7 | 13 | ፈርኒቸር/አርም ቼይር እና ብክ ቦርድ | 500.00 | 30,000.00 |
8 | 14 | የኤሌክትሪክ ፣ የኤሌክትሮኒክስ እና ፕላንት እና ማሽነሪ | 500.00 | 100,000.00 |
9 | 15 | የተለያዩ የምግብ ጥሬ እቃዎች /በድጋሚ/ | 500.00 | 60,000.00 |
ከህጋዊ ስራ ተቋራጮች አማካሪዎች እና ነጋዴዎች በግልፅ ብሄራዊ ጨረታ አወዳድሮ ለማሰራት እና ለመግዛት ይፈልጋል።
ስለዚህ:
በጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልጉ ተጫራቾች ይህ የጨረታ ማስታወቅያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀንና ዓም ጀምሮ ለኮንስትራክሽንግንባታስራዎችባሉት 21 ተከታታይቀናትለምክርአገልግሎትእናለእቃዎችግዥባሉት15 ተከታታይቀናት በዩኒቨርሲቲው የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከግዥ ክፍል፤ ህንፃ ቁጥር 53 ቢሮ ቁጥር 002 ፣ ዘወትር በሥራ ሰዓት ሰነዱን መውሰድ ይችላሉ።
ተጫራቾች በሥራው መስh የተሰማሩና ህጋዊ ፍቃድ ያላቸው መሆኑን የሚያስረዳና ጨረታ ለመሳተፍ የሚያስፈልግ ማስረጃዎች ማያያዝ አለባቸው።
የክልል /ፌዴራል/ የኮንትራከተር ብቃት ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ እንዲሁም የዘመኑ ግብር የከፈሉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው ቫት ተመዝገቢ የሆኑ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር መሆን አለባቸው።
ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ መሆኑን ማስረጃ ማያያዝ አለባቸው።
ለጥቃቅንና አነስተኛ ማህበራት 3% ልዩ አስተያየት ይደረጋል።
ጨረታው የሚከፈተው የጨረታማስታወቂያውበአዲስዘመንጋዜጣታትሞከወጣበትቀንለኮንስትራከሽንግንባታስራዎችባሉት 21 ተከታታይቀናትለምክርአገልግሎትእናለእቃዎችግዥባሉት 15 ተከታታይቀናትበኋላባለውቀጣይየሥራቀንሆኖበጨረታሰነድበተገለጸውቀንናሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውባሉበትበግልጽበአhሱምዩኒቨርሲቲዋናውግቢይከፈታል።
ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ሳይገኙ በመቅረታቸው የጨረታውን መhፈት አይስተጓጎልም።
የጨረታ አሸናፊው በጊዜው ቀርቦ ውል የማያስር ከሆነ / በጨረታ ሰነዱ የተገለጸው ለጨረታ ማስከበሪያነት ያስያዘው ገንዘብ አይመለስለትም ።
ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፈል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
ለተጨማሪመረጃ
በስልክቁጥር 0914 18 91 15/0914 77 43 40 ደውለውይጠይቁ
አክሱምዩኒቨርሲቲ