መቐለ ዩንቨርስቲ

ጨረታዉ የወጣበት ቀን :  17/7/2012

ጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ጥዋተ 3:30 ሰዓት

ጨረታዉ የሚከፈትበት ቀን : በ16ኛዉ ቀን ጥዋተ 4:00 ሰዓት 16ኛዉ ቀን በዓል ከሆነ ደግም በሚቀጥለዉ የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

1. በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2. በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣

3. የተጨማሪ እሴት ታክስ ቫት ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣

የጨረታውአይነት

የጨረታማስከበሪያብር

ደረጃ

Lot 1

የላብራቶሪ እቃዎችና ኬሚካል

50,000.00

Lot 2

ዲናሞና የኤሌክትሪክ ቦርድ

50,000.00

Lot 3

የላይብረሪ ማዘመኛ እቃዎች

50,000.00

Lot 4

የብሮድካስትና ተዛማች እቃዎች

100,000.00

Lot 5

ጀነሬተር

100,000.00

Lot 6

የሆቴልና መስተንግዶ አገልግሎት

100,000.00

Lot 7

Consultancy Service on (Roof) water Harvesting and preparation of Detailed Soil map

100,000.00

Lot 8

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

50,000.00

Lot 9

የፅዳት እቃዎች

50,000.00

4. ተጫራቾች በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማስያዝ የሚችል

5.ማንኛውም ተጫራች የማይመለስብር 100 /አንድመቶብር / በመክፈል ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ ግዥና ንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት መወሰድ ይችላል፣

6. ተጫራቾች ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን 3፡30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

7. ጨረታው ከወጣበት 16ኛውቀንጥዋት 3:30 ሰዓትየጨረታሳጥንተዘግቶበተመሳሳይቀንልክ400 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልፅ ይከፈታል፡፡ 16ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትይከፈታል፣

8. በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ CPO /ሲፒኦ/ ወይም የባንክ ዋስትና አይመለስለትም፣

9. ዩኒቨርሲቲው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠማብራሪያየግዥናንብረትአስተዳደርዳይሬክቶሬት/ቤትቢሮቁጥር C21-201

.. 0344 414784/0914727448 7 .. 231

ዋናግቢ፣ዩኒቨርሲቲ

የመቐሌዩኒቨርሲቲ