የኦሮሚያ ባንክ ሁመራ ቅርንጫፍ ለሰጠው ብድር በዋስትና ይዞ የነበረዉን ዕዳቸውን በዉሉ መሠረት መክፈል ባለመቻላቸዉ በዋስትና የያዘዉንና ለብድር ማካካሻነት የተረከበዉን የንግድ ቤት በጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

  • የተለቀቀበት ቀን: ሰኞ መጋቢት 15, 2017 (ከ 1 ዓመት)
  • መዝግያ ቀን: መጋቢት 30, 2017 8:00 ከሰአት (ተዘጋ)
  • ቦታ: ሐመራ
  • ጨረታ ሚከፈትበት ቀንና ሰዓት: መጋቢት 30, 2017 8:30 ከሰአት
  • የጨረታ ማስከበርያ ዋጋ: 25%
  • የጨረታ ደኩመንት ዋጋ:
  • የጨረታ ምድብ ናይ ገዛ/ህንፃ ሓራጅ/