ቢሮ ባህልን ቱሪዝምን ትግራይ

የፕሮፎርማ ማስታወቂያ

የትግራይ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ በክልሉ ደቡባዊ ዞን የሚገኘውን ቀብፅያ ጊወርጊስ ገዳም ለሚያካሂደው የጥገና ስራ የሚዉሉ የተለያዩ ዓይነት ተንዲኖዎች ለመግዛት ስለፈለገ በዚህ ስራ ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ ተወዳዳሪዎች እንድትወዳደሩ ይጋብዛል፡፡

ተወዳዳሪዎች ሊያሟሉት የሚገባ

1. የ2018 ግብር የከፈሉና የታደሰ ንግድ ፈቓድ፣ የአቅራቢነት መለያ ቁጥር /Tin number/፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆነ እና የአቅራቢነት ምስክር ወረቐት ማረጋገጫ የሚያቀርብ፡

2. በዚህ መሰረት የተዘጋጀ ዝርዝር ከቢሮአችን የግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 110 ከቀን 19/08/2018 ዓ.ም ጀምሮ መውሰድ ይቻላል፡፡

3. ፕሮፎርማ የሚቀርብበት ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 22/08/2018 3፡30 ሰዓት ገቢ ሁኖ ይታሸጋል፡፡

4. ፕሮፎርማ የሚከፈትበት ዕለት 22/08/2018 ዓ/ም 4፡00 ስዓት ቢሮ ቁጥር 109 ይሆናል፡፡

5. ይህ ፕሮፎርማ በግዥ ፈፃሚ አካልና በአቅራቢው አካል እንደ ውል ሆኖ ያገለግላል።

6. ዕቃውን በ3 ቀን ውስጥ የሚያቀርብ፡፡

7. ቢሮአችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

8. ተወዳዳሪዎች ሰነዳቸዉን ለጨረታ ተብሎ በተዘጋጀዉ ሳጥን ውስጥ እንዲያስገቡ እናሳስባለን።

9. አድራሻችን መቐለ ጤና ጣቢያ አካባቢ ፎቶ ደስታ ፊትለፊት የሚገኝ ኣብርሃም ደስታ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 110 ነው፡፡

10. ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0914769450 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡