የመቐለ ከተማ እቅድና ፋይናንስ ጽህፈት ቤት

የጨረታ ማስታወቅያ

የመቀሌ ከተማ ኣስተዳደር እቅድና ፋይናንስ ፅ/ቤት በመቀለ ከተማ የሚገኙ ክ/ከቶሞች የሚሰሩ የተለያዩ ግንባታዎች 1. WATER SHADES 2. NURSERY SITE 3. GREENERY FENCE 4. COMMUNAL TOILET &GREENERY REHABILITATION 5. DRAINAGE CONSIRACTION 6.FOR CONSTRACTION FOUR CLASS ROOM/የግንባታ ሰራዎችን ግልጋሎት የሚውሉ ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ። ስለዚህ በዚ ጨረታ ለመሳተፍ የምትፈልጉ ከታች የተዘረዘሩ መስፈርቶች የምታማሉ ተወዳዳሪዎች ጨረታ ሰነድ ከፅ/ቤታችን በመውሰድ እንድትወዳደሩ ይጋብዛል።

ተፈላጊ መስፈርቶች

2. ለኢንዳስርሪያል ማተርያል ለሚወዳደሩ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ፣ የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ፣ የቅርብ ወር ሻት ሪፖርት፣ ማቅረብ የሚችሉ ።ለሎካል ማተርያል የሚወዳደረ የዘመኑ የታደሰ ንግድ ስራ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ፣ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርቲፊኬትማቅረብ የሚችሉ ይህ የዉድድር ሂደት በሎትቤዝ (በድምር) ለየኣንዳንዱ ሳይት ይሆናል ።

3.1. የWATER SHADES ዕቃዎች የጨረታ ማስከበርያ 50,000(ሃምሳ ሺብር)

2. የNURSERY SITEዕቃዎችየጨረታ ማስከበርያ 50,000(ሃምሳ ሺብር)

3. የGREENERY FENCEዕቃዎችየጨረታ ማስከበርያ 3,000(ሶስት ሺብር)

4. የCOMMUNAL TOLET &GREENERY REHABILITATION ዕቃዎችየጨረታ ማስከበርያ 100,000( መቶ ሺብር)

5. የDRAIMAGE CONSIRACTIONዕቃዎች የጨረታ ማስከበርያ 100.000 መቶ ሺብር)

6 የFOR CONSTRACTION FOUR CLASS ROOM ዕቃዎች 150,000 / ኣንድ መቶ ሃምሳ ሺ)የጨረታ ማስከበር : በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (CPO) ፣ በጥረ-ገንዘብ ወይም በሁኔታ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በፅህፈትቤታችን ስም ማስያዝ የሚችሉ።

4. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ይህ ጨረታማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በስራ ሰዓት የማይመለስ ብር500.00 (ኣምስት መቶ ብር ብቻ በመክፈል መውሰድ ይችላሉ ።

5. ተጫራቾች የፋይናንሻል የጨረታ ሰነዳቸው ኣንድ ኦርጅናል እና ኣንድ ኮፒ ለየብቻው በታሸገ ኢንቨሎፕ ማቅረብ ይኖርባቸዋል ።

6. ጨረታ ከ 29/07/2018 ዓ/ም እስከ 29/08/2018 ዓ/ም እስክ 4:00 ለተጫራቾች ክፍት ሁኖ የሚቆይ ሲሆን በዚህ ቀን 4:00 ተዘግቶ 4 :30 ሰዓት ይከፈታል ።

7. ጨረታ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከላይ በተጠቀሰ ቀን በፅ/ቤቱ ቢሮ ቁጥር 033 ይከፈታል። 8.ተጨራቾች በእያንዳንዱ የጨረታ ሰነድ ገፅ የድርጅት ማህተም እና ፊርማ ማድረግ ኣለባቸው ።

9. ፅህፈት ቤታችን ጨረታ ከተከፈተ በኋላ 20% የመጨመር እና የመቀነስ መብት ኣለው ።

10. ፅህፈት ቤታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታ በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

11. ኣድራሻችን በመቐለ ከተማ ኣግኣዚ ኦፕሬሽን ህንፃ ቢሮ ቁጥር 033 ይገኛል ከዝያዊ ምምሕዳር

12. ለበለጠ ማብራርያ በስራ ሰኣት በኣካል ቀርባችሁ መጠየቅ ትችላላችሁ

ከሰላምታ ጋር .

0344-406747/0344-408501/0344-406839