https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/9170
ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ ኮሌጅ የጽሕፈት መሳርያዎች እና የጽዳት ዕቃዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ጥቅምቲ 22, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰንበት ጥቅምቲ 30, 2012 09:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰንበት ጥቅምቲ 30, 2012 09:02 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ በኣቅራቢነት የተመዝገበ

2 በጨረታዉ የሚሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 /ሓምሳ ብር/ በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

3 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ 2% በሲፒኦ በማዘጋጀት የጨረታ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ

3 ጨረታዉ ከ ከጥቅምት 21/02/2012 ጀምሮ እስከ 30/02/2012ዓ/ም 9፡00 ሰዓት የሚቆይ ይሆናል

4 ጨረታዉ የሚከፈተዉ ዶሞ  01/03/2012 ዓ/ም  3፡00 ይሆናል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76 / 09 14 72 90 78