https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/9148
የኢትዮዽያ የባህር ትራንስፖርና ሎጅስቲክ ኣጎልግሎት ድርጅት ኣጎልግሎት መቐለ ወደብና ተርሚናል ቅ/ፅ/ቤት የ 2012 በጀት ዓመት የሰራተኞች የደንብ ልብስ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የፅህፈት መሳርያ እቃዎች በጨረታ ለመግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ጥቅምቲ 21, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሕዳር 2, 2012 05:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:5000
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ ሕዳር 2, 2012 08:00 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/ ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/

1 በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ኣዲስ የንግድ ስራ ፍቃድ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት ቲን በመንግስት የኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገበ መሆኑን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀትና በተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይነት የተመዘገበ መሆኑን የ ቫት ዲክላሬሽን ኮፒ ከመወዳደርያ ዋጋቸዉ ጋር በፖስታ ኣሽገዉ ማቅረብ ያለባቸዉ

2 በኣጎልግሎቱ የሚያስገቡት ዋጋ ቫትን ያካተተ መሆን ኣለበት

3 ጨረታዉ በኣየር የሚቆይበት ግዜ ከ 18/02/2012ዓ/ም እሰከ 02/03/2012ዓ/ም ሲሆን የጨረታ ሳጥን የሚዘጋበት ቀን 02/03/2012ዓ/ም በጥዋቱ 5፡30 ተዘግቶ በዚ ቀን በ8፡00 ሰዓት ይከፈታል

4 ተጫራቾች ለሚወዳደርባቸዉ ኣጎልግሎቶች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ከታወቀ ባንክ ሲፒኦ ቢድ ቦንድ ወይም በጥሬ ገንዘብ ብር 5000 በመቐለ ተርሚናል ስም ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል

5 ድርጅቱ የታሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በክፋል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ