https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/8981
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን መቀለ ቅ/ፅ/ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ ዕቃዎች በዝግ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ጥቅምቲ 8, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ጥቅምቲ 14, 2012 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ ጥቅምቲ 14, 2012 08:02 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

በዚህ መሰረት በጨረታው መሳተፍ የሚፈልግ የኢትዮጵያ ዜግነት ያለው ከሚሸጡው እቃ ተዛማጅነት ያለው የፀና የንግድ ፍቃድ፣ ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርቲፊኬት፣ የዘመኑ ግብር የከፈለ ለመሆኑ የምስክር ወረቀት /clearance/ እና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር የሚያቀርብ ሁሉ መሳተፍ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናር ውስጥ ማንኛውም ክፍያ ኣጠናቅቀው ንረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል፡፡ በተባለው ጊዜ ካላነሱ ግን ገንዘብ ለመንግስት ገቢ ሆኖ እቃው በድጋሚ ለሽያጭ ይቀርባል፡፡

1 ጨረታው ከ 06/0/2012 ዓ/ም እስከ 14/02/2012 ዓ/ም

2 ጨረታው የሚከፈትበት ቀን 14/02/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 8፡00

5 ከላይ በተጠቀሰው የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት መስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጂነሪንግ አጠገብ በሚገኘው በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በኣካል በመገኘት ከ10-12/2/2012 ዓ/ም ዕቃዎችን ማየት የምትችሉ ሲሆን እንዲሁም ጨረታው የሚከፈተው ዕቃው በሚገኝበት ኣድራሻ መሆኑን እየገለፅን የምዝገባው ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የስራ ቀናት ተጫራቾችን ንብረቱን ባሸነፉበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ መክፈል ያለባቸው መሆኑን አዉቀዉ እቃዎች በሚገኙበት ኣዲሱ የጉምሩክ ቢሮ የጨረታ ማስከበሪያ የማይመለስ 100 ብር ሰነዱን በመግዛት ሲፒኦ በመያዝ በኣካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ፡፡

6 መ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታው ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስ.ቁጥር 0342-40330