https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/8539
ቅዱስ ፍሬምናጦስ ኣባ ሰላማ ካሣቴ ብርሃን መንፈሳዊ የፅሕፈት መሳሪያዎች በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም መስከረም 10, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሶኒ መስከረም 19, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:2%
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሶኒ መስከረም 19, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/

ስለሆነም

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ

2 በኣቅራቢነት የተመዘገበ

4 በጨረታዉ የሚሳተፍ የሚፈልግ የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 50.00 /ሓምሳ ብር/ በመክፈል ከገንዘብ ቤት መዉሰድ ይቻላል

5 ጨረታዉ ከ kመስከረም 7/1/2012 ጀምሮ እስከ 19/1/2012ዓ/ም 3፡00 ሰዓት የሚቆይ ይሆናል

6 ተጫራቾት ለ ጨረታዉ ማስኸበርያ 2% በሲፒኦ በማዛጋጀት የጨረታዉ ሰነድ ኦርጅናልና ኮፒ ለየብቻዉ በሁለት ፖስታ በማሸግ በተዘጋጀ የ ጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

7 ጨረታዉ የሚዘጋዉ ነሓሴ 19/1/2012 ዓ/ም ከቀኑ 3፡00 ሲሆን ጨረታዉ የሚከፈተዉ ደግሞ ከቀኑ 4፡00 ይሆናል

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 44 41 99 76 / 09 14 72 90 78