https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/7238
በኢ.ፌ.ዴ.ሪ የአገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠቅላይ መመሪያ የተለያዩ የተሸከርከሪ መለዋወጫ ዕቃዎች እና አላቂ የጽዳት ዕቃዎች
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሚያዝያ 15, 2011 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓሙስ ጉንበት 1, 2011 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:--
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:በየሎቱ የተለያየ
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓሙስ ጉንበት 1, 2011 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: መለዋወጢ ኣቁሑት ተሸከርከርቲ/ ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ኤሌክትሮ-መካኒክስ ኣቁሑትን ግልጋሎትን/ መለዋወጢ ኣቁሑት መኪና/

ሰ/ዕ/ኢ/ሪ/መ/ግ/ጨ/ቁ 01/2011

1. የተለያዩ የተሸከርከሪ መለዋወጫ ዕቃዎች

2. አላቂ የጽዳት ዕቃዎች

በዚህ መሰረት በሥራው የተሰማሩ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆናቸውን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ቫት ተመዝጋቢና ለሚያቀርቧቸው ዕቃዎች ኦጅናል ስለመሆናቸው ማስረጃ መስጠት የሚችሉ ድርጅቶ ይጋብዛል፡፡

በመሆኑም ተጫራቾች የጨረታውን  ዝርዝር መመሪያ የያዘ ሰነድ የማይመለስ በተ.ቁ. 1 ለተጠቀሰው ብር 100.00 (አንድ መቶ ብር) እና ለተ/ቁ. 2 ብር 50.00 (ሃምሳ ብር ብቻ) በመክፈል ዘወትር በሥራ ሰዓት መቐለ ላጪ አካባቢ ከሚገኘው የሰ/ዕዝ ሎጅስቲክስ መምሪያ ግዥ ቢሮ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ የጨረታ ሰነድ  በመግዛት በቢሮው ወደ ተዘጋጀው የጨረታ ሳጥንማስገባት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን ጨረታው ግንቦት 01/2011 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡30ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡ መስሪያ ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉበሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡



ለበለጠ ማብራሪያ፡-

 ስልክ ቁጥር 03-42-40-00-02 

• 0920-426802