https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/6818
በሀገር መከላከያ ሚኒስቴር የሰሜን ዕዝ ጠ/መምሪያ የተለያዩ ያገለገሉ መመገቢያ እና ማብሰያ፣ የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስ እና የቢሮ ዕቃዎችን አጫርቶ መሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም መጋቢት 21, 2011 (ልዕሊ 7 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ቀዳም ሚያዝያ 5, 2011 02:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ቀዳም ሚያዝያ 5, 2011 02:01 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/
  • · ያገለገሉ መመገቢያ እና ማብሰያ፣
  • · የተለያዩ ኤሌክትሮኒክስ እና
  • · የቢሮ ዕቃዎችን

 1 በመሆኑም የንግድ ፍቃድ ያለው እና የዘመኑን ግብር የከፈለ በዚህ ጨረታ መሳተፍ የሚፈልግ ሁሉም ከመጋቢት 20 ቀን2011 ዓ.ም እስከ ሚያዝያ 05 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ የማይመለስ ብር 50.00 / ሃምሳ ብር/ በመክፈል ሰነዱን በሰ/ዕዝ ጠቅ/መምሪያ በቢሮ ቁጥር-ዘወትር በስራ ሰዓት ከሰኞ እስከ አርብ ድረስ በመቅረብ የፋይናንስ ክፍያ ክፍል በመግዛት እንዲጫረቱ ይጋብዛል።