https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/4732
ራያ ዩኒቨርስቲ የሰራተኞች ሰርቪስ መኪና ኪራይ : የደረቅ እንጀራ የግዥ ኣቅርቦት : የባልትና ዉጤቶች የግዥ ኣቅርቦት : የዳቦ ግዥ አቅርቦት: የኣትክልት ግዥ ኣቅርቦት : የማገዶ እንጨት ግዥ አቅርቦት : የፅዳት አገልግሎት ግዥ ኣቅረቦት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ሓምለ 21, 2010 (ልዕሊ 7 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ረቡዕ ነሓሰ 2, 2010 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:ማይጨዉ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:150
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ረቡዕ ነሓሰ 2, 2010 03:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ኣቅርቦት ምግቢ / ቱቦታትን ኣክሰሰሪታትን/ መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

ጨረታዉ በጋዜጣ የወጣበት ቀን :17/11/2010 ዓም

ምድብየእቃዉ አገልገሎት/ ኣይነትየጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና መጠን የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ኣይነትጨረታዉ የሚዘጋበት ቀን እና ሰዓት ጨረታዉ የመኪፈትበት ቀን እና ሰዓት
ምድብ 1የሰራተኞች መኪና ኪራይ20000

ስፒኦ ወይም በቡኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና ከዋጋ ሰነድ ጋር የሚቀርብ

በ16ኛ ቀን 3:00በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 2የደረቅ እንጀራ የግዥ ኣቅርቦት50000በ16ኛ ቀን 3:00በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 3የባልትና ዉጤቶች የግዥ ኣቅርቦት35000በ16ኛ ቀን 3:00በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 4የዳቦ ግዥ አቅርቦት25000በ16ኛ ቀን 3:00በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 5የኣትክልት ግዥ ኣቅርቦት15000በ16ኛ ቀን 3:00በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 6የማገዶ እንጨት ግዥ አቅርቦት10000በ16ኛ ቀን 3:00በ16ኛ ቀን3:30
ምድብ 7የፅዳት አገልግሎት ግዥ ኣቅረቦት10000በ16ኛ ቀን 3:00በ16ኛ ቀን3:30

1 የ2011 ዓም ለምድቡ በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያለዉ የግብር ከፋይ ቲን ናምበር ያለዉ የዘመኑ ግብር ስለመከፈላቸዉ ከግብር ሰብሳቢ መስሪያ ቤት ታክስ ክሊራንስ ማቅረብ የሚችል

2 የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ እና በፌዴራል የመንግስት ግዥ እና ንብረት ኣስተዳደር ኤጀንሲ ባዛጋጀዉ የኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ በዌብ ሳይታቸዉ በእቃ እና አገልግሎት ኣቅራቢት የተመዘገቡ መሆናቸዉን የሚራረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

3 ለምድብ 1 እና ለምድብ 4 ተጫራቾች የቴክኒካል እና ፋይናንሻል ዶክሜንት በኦርጅናል እና ኮፒ በደማቅ ፅሁፍ ተፅፎ ለየብቻ ታሽጎ መቅረብ አለባቸዉ

4 ከላይ የተዘረዘሩት ምድብ 2 3 4 5 እና 6 በራሱ ትራንስፖርት ወጭ ማቅረብ የሚችል

5 ዩኒቨርስቲዉ ኣስፈላጊ የሆኑ ታክሶች ማለትም ዊዝሆልዲንግ የመቁረጥ መብት አለዉ

6 ማንኛዉም ተወዳዳሪ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ የተዘጋጀዉ የጨረታ ሰነድ በራያ ዩኒቨርሰቲ ግዥና ፋይናንስ ዳይሬክቶሬት ቀርበዉ መወዳደርያ ሰነድ ብር 150 በመክፈል መዉሰድ ይችላሉ

7 የጨረታ ሰነዱ በኦርጅናል እና ኮፒ ለየብቻዉ ታሽጎ መቅረብ አለበት

8 ጨረታዉ አየር ላይ የሚቆየዉ በኣዲሰ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተካታታይ 15 ቀናት ሲሆን በ16ኛዉ ቀን ከጠዋቱ 300 ታሽጎ በዛዉ ቀን ከጠዋቱ 30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ ባሉበት ይከፈታል

9 በ16ኛዉ ቀን በዓል ደግሞ በሚቀጥለዉ የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል

10 ዩኒቨርሰቲዉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ማይጨዉ ስልክ 0348770501 ደዉሉዉ መጠየቅ ይቻለል