https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/4679
የኢትዪጰያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን መቐለ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በመቐለ የሚገኙ የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ ሰነ 20, 2010 (ልዕሊ 7 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሶኒ ሓምለ 9, 2010 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሶኒ ሓምለ 9, 2010 08:01 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 በዚህ መሠረት ጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ የኢትዩጰያ ዜግነት ያለዉ : የፀና የንግድ ፈቃድ : ተጨማሪ እሴት ታክስ ምዝገባ ሰርተፊኬት የዘመኑ ግብር የከፈለ ለመሆኑ የምስክር ወረቀት እ (Clearance ) ና የግብር ከፋል መለያ ቁጥር የሚቀርብ ሁሉ መሳተፍ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ንብረቱን ካሸነፉበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 የስራ ቀናት ዉስጥ ክፋያ አጠናቅቀዉ ንብረቱን ማንሳት ይጠበቅባቸዋል ::

ቦታየንብረቱ ዓይነትየጨረታ ዓይነትየምዝገባ ግዜ ከ እስክጨረታ (የሚካሄድበት) ቀንና ሰዓት
መቐለኣልባሳት እና ጫማዝግከ20/10/2010 9/11/2010-9/11/2010 8:00 ሰዓት

3 ከላይ በተጠቀሰዉ የጊዜ ገደብ እቃዎች በሚገኙበት ከመስፍን ኢንዳስትሪያል ኢንጀኒሪንግ አጠገበ በሚገኘዉ በጉምሩክ ቅጥር ግቢ በኣካል በመገኘት ከቀን 2-3/11/2010 ዕቃዎች ማየት የሚችሉ ሲሆን እንዲሁም ጨረታዉ የሚከፈተዉ በሐወልት ከደደቢት ማይክሮ ፋይናንስ አጠገብ በሚገኘዉ የፊደራል ገቢዎች ዋና ቢሮ ቁጥር 7ኛ ፎቅ መሆኑን እየገለፅን የምዝገባዉ ቦታ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት እለት ጀምሮ ለተካታታይ 15 የስራ ቀናት የጨረታ ማስከበሪያ ተጫራቾች ንብረቱን በሸነፉበት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምሮ መክለ ያላባቸዉ መሆኑን አዉቀዉ የማይመለስ 100 ብር ሰነዱ በመግዝት ጨረታዉን በኣካል በመገኘት መመዝገብ ትችላላችሁ

4 መቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን ሙሉ በሙሉ ወይመ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ መቐለ

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0342412004