https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/4025
አበርገለ ዓለም ኣቀፍ የእንስሳት ሃብት ልማት ሃለፍነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የተያዩ ያገለገሉ ንብረቶች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ ጥሪ 23, 2010 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ረቡዕ ጥሪ 30, 2010 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:https://tenders.milkta.com/ti/tenders/location/
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ረቡዕ ጥሪ 30, 2010 08:30 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ዕንፀይቲን ስራሕቲ ዕንፀይቲ/ ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 ተጫራቾች የማይመለስ ብር 50 ብር ከነቫቱ በመክፈል የጨረታ ሰነዱን ከፋይናንስ ቢሮ ዘወትር በስራ ሰዓት መግዛት ይችላሉ

2 ተጫራቾች ይህ ማሰታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እሰከ ጥር 30 2010 ዓም 8:00 ሰዓት የጨረታ ሰነዱን ለዚሁ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይችላሉ

3 ጨረታዉ ተጫራቾች በተገኙበት ወይም በሌሉበት ጥር 30/2010 ዓም ከቀኑ 8:30 ሰዓት ይከፈታል

4 ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉ የመሰረዝ መበቱ የተጠበቀ ነዉ

5 ለተጨማሪ ማብራሪያ በስልክ ቁጥር 0914 701994 መደወል ይችላሉ