https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/3914
የወልቃይት ስኳር ልማት ፕሮጀክት በ2009 እና በ2010 ዓም ምርት ዘመን በራሱ ማሳ ላይ ያመረተዉ 1407 ኩንታል የሚገመት ጥጥ ከፕሮጀክቱ ማይ ሁመር ሳይተ ወደ ዳንሻ የእርሻ መካናዜሽን ጥጥ ማዳመጫ ፋብሪካ በጨረታ አወዳድሮ ማጎጎዝ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ ታሕሳስ 24, 2010 (ልዕሊ 8 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓሙስ ጥሪ 3, 2010 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:1%
  • ቦታ:ወልቃይት
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓሙስ ጥሪ 3, 2010 03:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1 ተጫራቾች በዘፈሩ የታደሰ የንግድ ስራ ፈቃደ: የግብር ከፋይ መለያ ምስክር ወረቀት/TIN/ በመንግስት የኣቅራቢዎች ዝርዝር ዉስጥ የተመዘገቡ መሆኑን የሚረጋግጥ የምስክር ወረቀት ኮፒ ከፖስታዉጋራ አሸገዉ ማቀረብ የሚችሉ 

2 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ከሚያቀርቡት ጠቅላላ ዋጋ 1% በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ ወይም በጥሬ ገንዘብ ወይም የባንክ ዋስትና ጨረታዉ ከመከፈቱ በፊት ወይም ከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋ 

3 ተጫራቾች የጨረታ ዝርዝር ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል በመቀሌ ከተማ ትግራይ ልማት ማህበር 2ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 375 ከሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት /ላይዘን ኦፊስ ወይም ከወልቃይት ስዃር ልማት ፕሮጀክት ፋይናንስ ኣቅርቦትና ፋሲሊት ማናጅመንት ዘርፍ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ 

4 ጨረታዉ ይህ ማሰታወቂያ በኣዲዝ ዘመን ጋዜጣ ታህሳስ 18 2010 ዓም ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 2 ጥር 210 ዓም በአየር ላይ የሚቆይ ሲሆን ጥር 3 /010 ዓም ከጥዋቱ 3:00 ሰዓት የጨረታ ሳጥን ታሸጎ በዚያኑ ቀን ጥዋት 3:30 በመቀሌ የፕሮጀክት ማስተባበሪያ ፅህፈት ቤት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት ይከፈታል 

5 የጥጥ ትራንስፖርት አሸናፊ ተጫራቾች ዉል ካሰሩበት ቀን ጀምሮ በ40 ቀናት ዉስጥ አጎጎዞ መጨረሰ አለበት

6 ፕሮጀክቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ 7 ለተጨማሪ መብራርያ በስልክ ቁጥር 0345592072/0345592075 /0914723649/0910520195/0929184332መጠየቅ ይቻላል::