https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/13338
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የትግራይ ክልል ጽ/ቤት ከዚህ በታች የተገለፀውን ቆጣሪ ቦርድ ላይ የሚለጠፍ የደንበኛ መረጃ የያዘ መለያ ካርድ በማተም በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሕዳር 14, 2016 (ልዕሊ 2 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሕዳር 28, 2016 08:30 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:73824
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:300
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ ሕዳር 28, 2016 09:00 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ናይ ሕትመት ስራሕቲ/

ተ.ቁ

የእቃው አይነት

መለኪያ

ብዛት

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ዋስትና ማስከበሪያ ብር

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ መዝግያ ቀንና ሰዓት‍‍‍‍‌‍‌‍‌‌‌‍‍‍‌‍

የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ መክፈቻ ቀንና ሰዓት

የደንበኛ መረጃ የያዘ መለያ ካርድ በማተምና ካርዱ በጠሪ ላይ የሚለጠፍበት ማጣበቂያ ፕላስተር

(Double Sided

Adhesive Tape)

በማጣበቅ በቀረበ ሳምፕል መሠረት

ቁጥር

320,000

73,824.00

28/03/2016 ዓ.ም. ሰዓት

8፡30

28/03/2016 ዓ.ም. ሰዓት

8:30

ማንኛውም በዘርፉ የተሰማራ የዘመኑን ግብር የተከፈለበት የንግድ ፈቃድ ያለው ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር /Tin No./ እና የገንዘብ ሚኒስተር የምዝገባ ምስክር ወረቀት በጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው መተፍ ይችላል፡፡

ተጫራቾች ዝርዝር መግለጫ የያዘው የጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ሰነድ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ በጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 28/03/2016 ዓ.ም በአለው ጊዜ ዘወትር በሥራ ሰዓት ቢሮ ቁጥር 32 በመምጣት የማይመለስብር 300.00 /ሦስትመቶብር/ በመክፈልመግዛትይችላሉ፡፡

ተጫራቾች ከጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ዋስትማስከበሪያበስምበሚያቀርቡትከትግራይክልልኤሌክትሪክአገልግሎትተብሎለእቃውብር 73,824.00/ሰባሦስትሺህስምንትመቶሃያአራትብር/ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ CPO ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና (Bid Bond) ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡

አድራሻ፡- መቐለከተማፕላኔትሆቴልአጠገብየሚገኘውየኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎትየትግራይክልልጽ/ቤት 3ኛፎቅፕሮኩዩርመንትሎጀስቲክስዌርሃውስእናፋሲሊቲቢሮቁጥር 31 መሆኑንእናሳውቃለን፡፡

ተጫራቾች የመወዳደሪያ ሰነዳቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ቴክኒካል “ኦሪጅናል እና ኮፒ” እና ፋይናንሻል “ኦሪጅናል እና ኮፒ” በማለት በተለያዩ ፖስታ በማሸግ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ ቁጥር ት/ክ/ኤ/አ/009/2015 ትግራይ ክልል ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጽ/ቤት የሚል ምልክት በማድረግ እስከ 28/03/2016 ዓ.ምከቀኑ 8፡30 ሰዓትድረስከላይበተጠቀሰውአድራሻለዚሁጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ በተዘጋጀውሳጥንውስጥማስገባትይኖርባቸዋል፡፡

ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ው ከላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትከቀኑ 9፡00 ሰዓትላይይከፈታል፡፡

ተጫራቾች ተጨማሪ ማብራሪያ ከፈለጉ በስልክ ቁጥር 09 14 12 65 26 መደወል ይችላሉ፡፡

የኤሌክትሪክ አገልግሎት ጽ/ቤት የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‎‏‎‏‎‎‎‏‏‏‎‏ውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

በኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎትየትግራይክልልጽ/ቤት