https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/12422
በትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ዘርፍ ሃብት እንስሳትና ልማትይ ዓሳ Multipurpose one line tamato pasta and fruit juice machine መግዛት ስለሚፈልግ በዚ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቹ ኣቅራቢዎች የመወዳደርያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ነሓሰ 29, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ ጳጉሜን 3, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:30,000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ ጳጉሜን 3, 2012 04:32 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/ ኣቅርቦት ምግቢ /

1 ተወዳዳሪዎች በዉድድሩ ለመሳተፍ የሚያስችላችሁ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬትና ያለፈዉ ወር ቫት ዲክለር የተደረገ

2 የመወዳደርያ ሃሳቡ በታሸገ ኢቨሎፕ ሆኖ እስከ 03/13/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት ለቢራችን የግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር 12 መድረስ ኣለበት ፕሮፎርማዉ 03/13/2012ጥዋት 4፡30 ተዘግቶ ወድያዉ 4፡30 ይከፈታል

 3 የ ፕሮፎርማዉ ማስከበርያ 30,000.00 ብር በስፒኦ በመስሪያ ቤታችን ስም አሰርተዉ ማቅረብ የሚችሉ

4 መስርያ ቤታችን የተሻ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ  03 44 40 43 46