https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/11893
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በሚሰራዉ የላሊበላ ሰቆጣ መገንጠያ አበርገሌ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት የተለያዩ ሥራ ኣጎልግሎት የሚሰጡ ጭነት ኣይሱዚ ፣ ሚኒባስ እና ሚዲባስ /ኣይሱዙ ባስ/ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ሰነ 5, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓሙስ ሰነ 11, 2012 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:20,000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓሙስ ሰነ 11, 2012 08:30 ደ/ሰዓት
  • መደብ: መኪና ክራይ/

1 በስራ ዘርፍ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላው፣ እና ቫት ተመዝጋቢ የሆነ

2 የዘመኑ የስራ ግብር የከፈለና  ቲን ተመዝጋቢ የሆነ ድርጅት /ግለሰብ/

3 በሚያቆርበዉ የዋጋ ማቅረብያ ዉስጥ ስም ፣ ፌርማ እና የድርጅት ማህተም ያለበት

4 የጨረታ ማስከበሪያ ብር 20,000.00 ማስያዝ የሚችል::

5 አሸናፊ ከተገለፀለት ጊዜ ጀምሮ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ዉስጥ ዉል በማሰር ሥራ ለመጀመር ዝግጁ የሆነ

6 አሸናፊዉ ድርጅት በበተቀመጠዉ ሞዴል እና ስፔስፊኬሽን መሰረት በጥሩ ሁኔታ ላይ የሚገኝ የተለያዩ የኮንስትራክሽን ማሽነሪዎች ማቅረብ የሚችል

7 ተጫራቾች የጨረታ ሰነዱን መቐለ ኣዋሽ ካምፕ አጠገብ ከሚገኘዉ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከሚያዝገነባዉ ሪፌራል ሆስፒታል እና ለሶቆጣ ከተማ ኣካባቢ በተከራየነዉ በሪ በሶቆጣ ከተማ ቀበሌ 02 በኣቶ ሰፊዉ ስመኝ  የማይመለስ ብር 100.00 /አንድመቶብር/ በመክፈል ከሰኔ 04/2012ዓ/ም ጀምሮ  ዘወትር በሥራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ መዉሰድ ይችላሉ::

8 መቐለ ሰነድ ለገዙ የጨረታ ሰነድ መቐለ ኣዋሽ ካምፕ አጠገብ ከሚገኘዉ የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ከሚያስገነባዉ ሪፈራል ሆስፒታል ይገባል

9 ሶቆጣ ከተማ ሰነድ የገዙ በሰቆጣ ከተማ ቀበሌ 02 በሚገኘዉ ቢሮኣችን በተጠቀሰዉ ቀን መመለስ ይችላሉ

10 ጨረታው ሰኔ 11/2012 ዓ.ም. ከሰዓት 8፡00 ሰዓትላይተዘግቶ 8፡30 ተጫራቾችወይምሕጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትይከፈታል::

11 ፕሮጀክቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ፡- መከላከያኮንስትራክሽንኢንተርፕራይዝላሊበላ ሰቆጣ መገንጠያ አበርገሌ በልሆ መንገድ ሥራ ፕሮጀክት (19-04R)

ስልክ ቁጥር 09 23 41 40 30 /09 30 01 46 47