https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/11876
መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ለመቀሌ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ፕሮጀክት በሚያሰራዉ ሳይት ለፕሮጀክቱ ኣጎልግሎት የሚዉል Euro Electric Cable 3*35/16+1+16 30 meter ኣንድ ወጥ የሆነ መግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ሰነ 4, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ቀዳም ሰነ 6, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:25,000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ቀዳም ሰነ 6, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ኤሌክትሪካልን መሳርሕታትን መለዋወጢን/

ስለሆነም ተጫራቾች በሚቀርበዉ Euro Electric Cable ማቅረብ የምትችሉ ድርጅቶች  ከታች በተዘረዘሩት መመዘኛዎችን የምታማሉ ድርጅቶች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል በዚህ መሰረት ተጫራቾች ሊያማሉ የሚገባቸዉ የጨረታ ሰነድ100 ብር ከፍለዉ ከፕሮጀክቱ መዉሰድየሚችሉ

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለዉና ተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ መሆኒየሚያረጋግጥ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 ተጫራቾች ግብር የመክፈያ ግዴታቸዉነ በግልፅ መዝጋቢዉ ባለ ስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

3 በዘርፉ በኣቅራቢነት መልካም የስራ አፈፃፀም ማቅረብ  የሚችል

4  ተጫራቾች በፕሮጀክቱ ስም መከላከያ ኮንስትራክሽን መቐለ ሪፌራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ስም 25,000.00 በስፒኦ ማስያዝ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

5 ጨረታዉ የሚቀይበት ግዜ ከ 01/10/2012 እስከ 06/10/2012ዓ/ም ድረስ  ይሆናል

6 ጨረታዉ የሚቆየበት ጊዜ 06/10/2012 ከጠዋቱ 4፡00 ድረስ በተዘጋጀ ሳጡን  ማስገባት የሚችሉ ሲሆን በቀን 06/10/2012 4፡30 ይከፈታል

7 ድርጅታችን የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ ጨረታዉ በሙሉ ወይ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 44 40 02 47 /09 14 10 53 69