https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/11469
የሰሜን ሪጅን ኢትዩ ቴሌኮም የተለያዩ ዕቃዎች ይዛ የመጣ ብዛት ያለዉ የጣዉላ ሳጥን ያገለገለ ባለበት ሁኔታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ጉንበት 6, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ጉንበት 14, 2012 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:10,000
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ ጉንበት 14, 2012 08:15 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ፣ ግብር የከፈሉና እና የቫት ምዝገባ ሰርቲፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

2 ተጫራቾች ለጨረታ ዋስትና ማስከበርያ በባንከ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ስፒኦ  10,000.00ማስያዝ አለበት፤

3 ተጫራቾች የማይመለስ ብር /ሃምሳ ብር/ 50.00 በመክፈል ከሰሜን ሪጅን ኢትዮ ቴሌኮም 4ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር በመምጣት ከ 04/09/2012ዓ/ም እስከ 14/09/2012ዓ/ም 8፡00 ድረስ በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል

4 ጨረታዉ ፍላጎት ያላቸዉ ተጫረቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት 14/09/2012 ዓ/ም ከቀኑ 8:15 ይከፈታል።

5 ኣሸናፊዉ ተጫራቾች ባሸነፈ ዋጋ ገቢ ካደረገ በሃላ በኣምስት የስራ ቀናት ዉስጥ ማንሳት ኣለበቸዉ

6 መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፤

ተጫራቾች ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር 0344-41 86 26 መደወል ይችላሉ፡፡