https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/11272
መቐለ ዩኒቨርስቲ የህግና ስነ-መንግስት ኮሌጅ ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ዕቃዎች / ኤሌክትሮኒክስ / በዉስን ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሚያዝያ 20, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሰሉስ ሚያዝያ 20, 2012 06:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:25,000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሰሉስ -18, 1745 06:00 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/

ጨረታዉየሚዘጋበትቀን - በ16ኛዉቀንከጥዋቱ 3:30
ጨረታዉየሚከፈትበትቀን - በ16ኛዉቀንከጥዋቱ 4:00

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፈቃድ ያለውና ፍቃዱንም በዘመኑ የታደሰ ለመሆኑ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል

2 በቀረበው ዝርዝር ስፔስፊኬሽን እና መስፈርት መሰረት ማቅረብ የሚችል፣

3 የተጨማሪ እሴት ታክስ / ቫት/ ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣

4 የታደሰ የአቅራቢዎች ምዝገባ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችል፣

5 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (taxpayer identification number) ማቅረብ የሚችል፣

መለያ

የጨረታው ኣይነት

የጨረታ ማስከበሪያ ብር

ደረጃ

Lot 1

የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች

25,000.00

6 በባንክ የተመሰከረለት CPO/ሲፒኦ/ወይም የባንክ ዋስትና በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ስም ማሰያዝ የሚችል

7 ማንኛውም ተጫራች የተዘረዘሩት ዕቃዎች ያለምንም ክፍያ ለዚህ ጨረታ የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ከመቐሌ ዩኒቨርሲቲ የህግና ስነመንግስት ኮሌጅ ግዥና ንብረት አስተዳደር ጽ/ቤት መውሰድ ይችላል፡፡

8 የጨረታዉ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 16ኛው ቀን ጥዋት 3:30 ሰዓት ድረስ ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን የመወዳደሪያ ሰነዳቸው ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡

9 ጨረታውከወጣበትበ16ኛውቀን  ጥዋት 3:30 ሰዓትየጨረታሳጥንተዘግቶበተመሳሳይቀንልክበ4፡00 ሰዓትተጫራቾችወይምህጋዊወኪሎቻቸውበተገኙበትበግልፅይከፈታል፡፡ 16ኛውቀንበዓልከሆነደግሞበሚቀጥለውየሥራቀንበተመሳሳይሰዓትይከፈታል፣

10 በጨረታው አሸንፎ በወቅቱ ውል ለማያስር የጨረታ አሸናፊ ያስያዘው የጨረታ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ (CPO) አይመለስለትም፣

11 ዩኒቨርሲቲው የተሻለ እማራጭ ካገኘ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለበለጠማብራሪያ

የህግናስነመንግስትኮሌጅየግዥናንብረትአስተዳደርፅ/ቤትቢሮቁጥር CLG-0004

ስቁ 0344 408382/0914706510፣ፖሳቁ. 4051

ዓዲሓቂግቢ፣መቐለዩኒቨርሲቲ

በመቐለዩኒቨርስቲየህግናስነ-መንግስትኮሌጅ