https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10983
ትራንስ ኢትዮጵያ ኃ/የተ/የግ/ማህበር ካቦ፣ፕላስቲክ ካነቫስ፣ የወርክ ሾፕ መገልገያ እና ሌሎች አላቂ ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ መጋቢት 15, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓሙስ ሚያዝያ 1, 2012 02:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:150
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓሙስ ሚያዝያ 1, 2012 02:05 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ቱቦታትን ኣክሰሰሪታትን/ ሰራሕቲ ሓፂነ መፂን/

በዚህ መሰረት ከላይ የተጠቀሱትን ዕቃዎች ማቅረብ የምትችሉ የ2012 ግብር ከፍላችሁ የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላችሁ ድርጅቶች የንግድ ፈቃዱን ኦርጅናል እና ኮፒ በመያዝ ዝርዝር መረጃ ያካተተውን የጨረታ ሰነድ ከመጋቢት 14 ቀን 2012 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሚያዚያ 1 2012 ዓ/ም ድረስ በመምጣት የማይመለስ 150.00(አንድ መቶ ሃምሳ ብር) ከፍላችሁ በመውሰድ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን:: 

አድራሻ:-ን/ስ/ላ/ክ/ከተማ ወረዳ 9 ሳሪስ አደይ አበባ አከባቢ ከካዲስኮ ህንጻ 200 ሜትር ወረድ ብሎ የሚገኘው ትራንስ ኢትዮጵያ ህንፃ የዕቃ ግዥ ክፍል እና መቐለ ዋና መስሪያ ቤት የግዥ ክፍል:: 

ለተጨማሪ መረጃ በስቁ አ.አ0914701984 0934921158 /0114709316 መቐለ 0344416439 0914007732 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል።