https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10972
የኢ/ያ ቤተሰብ መምርያ ማህበር ሰሜን ፅ/ቤት የ ፅሕፈት መሳርያና የፅዳት እቃዎች በፕሮፎርማ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ መጋቢት 15, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 03:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:1000
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ናይ ንፅህናን ፅሬት ኣቁሑት/ ናይ ፅሕፈት መሳሪሕታተት/

1 ኣቅራቢዎች የ 2012ዐዓ/ም የታደሰ የዘርፉ ንግድ ፍቃድ ፣ ቲን ቁጥር ፣ የታደሰ የኣቅራቢነት ምዝገባ ሰርተፊኬት ፣ ቫት ተመዝጋቢ ከሆኑ ደግሞ ቫት ምዝገባና የቅርብ ገዜ ወር ቫት ዲክለረሽን ሰርተፊኬት ማቅረብ ይኖርባቸዋል

2 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ብር 1000.00 በስፒኦ አሰርተዉ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ አለባቸዉ

3 አሸናፊ በ 5 የስራ ቀናት ዉስጥ ያሸነፋቸዉን እቃዎች በራሳቸዉ መጓጓዝያ ወደ ድርጁቱ ስቶር ማቅረብ የሚችሉ

4 የጨረታ ሰነድ በብር 100.00 ከድርጁቱ ህንፃ 2ተኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 4 መግዛት ይችላሉ

5 የጨረታ ሳጥን 18/07/2012ዓ/ም ልክ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ ለክ 4፡00 ሰኣት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

6 ድርጅታችን የተሻ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 03 44 41 44 99 /03 44 41 83 38