https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10957
ዩናይትድ ስቲልና ሜታል ሃ.የተ.የግ ማህበር የተለያየ መጠን ያለቸዉ ያገለገሉ ባህር ዛፎች በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም መጋቢት 12, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:50,000
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:50
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ መጋቢት 18, 2012 08:30 ደ/ሰዓት
  • መደብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 ዝርዝር መግለጫ የያዘዉ የጨረታ ሰነድ በመቐለ ላጪ ሱር ኮንስትራክሽን ፊት ለጊት በሚገኘዉ ፋብሪካችን የማይመለስ 50 ብረ በመክፈ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ  

2 ተጫራቾች ሰነዱን ሲገዙ ለጨረታ የቀረቡትን ያገለገሉ ባህር ዛፎች መቐለ ላጪ ኣከባቢ በሚገኘዉ ድርጅታች በኣካል ቀርበዉ መመልከት ይችላሉ

3 ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበርያ ብር 50000.00 በድርጅታችን ስም በተዘጋጀ ስፒኦ  በጨረታዉ መክፈቻ ቀን ከጨረታ ሰነዱ ጋር አያይዘዉ በፖስታ ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል

4 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት በመቀለ ላጪ ሱር ኮንሰትራክሽን ፊት ለፊት በሚገኽዉ ድርጅታችን በ 18/07/2012ዓ/ም ከቀኑ በ 8፡00 ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን 8፡30 ይከፈታል

5 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጥ ከገኝ ጨረታዉን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 444 40 32 18/03 42 41 00 06