https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10940
ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቐለ ከተማ ዳዕሮ ኣከባቢ ለሚያስገነበዉ የጋራ መኖርያ ቤት ኣፓርታማ ግንባት የዋለ እንጨት መሸጥ ይፈልጋል ስለሆነም
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ መጋቢት 11, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ረቡዕ መጋቢት 16, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:20,000
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ረቡዕ መጋቢት 16, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: ካልኦት ዝሽወጡ/ ዘገልገሉ ኣቅሑት መሸጣ/

1 በዚህ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላችሁ

2 የታደሰ የንግድ ፍቃድ ማቅረብ የምትችሉ

3 ተጨማሪ እሴት ታክስ ወይም ቲኦቲ ተመዝጋቢ የሆናችሁ

4 የዘመኑ ግብር የከፈላችሁ

5 ቲን ናምበር ተመዝጋቢ የሆናችሁ

6 ሰራተኛ መጓጓዥ መኪና ጨረታዉ ኣሸናፊ ድርጅት ይሆናል

7 የጨረታዉ ማስከበርያ 20000.00 በ ስፒኦ ወይም በቢድ ቦንድ ማስያዝ የሚችሉ

8 ተጫራቾች ይህ ጨረታ ሰነድ ከወጣበት መጋቢት 8 ቀን 2012ዓ/ም ጀምሮ ለ ተከታታይ 7ት ቀናት የሥራ ቀናት ዉስ ጨምሮ በማስገባት ትችላላችሁ

9 ጨረታዉ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት  ቀን 16/07/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 4፡00 ተዘግቶ 16/07/2012 4፡30 ይከፈታል

ለበለጠ መረጃ -03 48 99 03 57