https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10903
ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኣዲሹሑ ደላ ሳምረ መንገድ ስራ ታ ፕሮጀክት/18-03/ ለሰራቶኞች ሰርቪስ ኣገልግሎት የሚሰጥ ባስ እና ሚኒባስ ስለ ፈለግን በድጋሜ ተጫራቾችን በግልፅ ጨረታ ማወዳደር ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ መጋቢት 8, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሶኒ መጋቢት 14, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሶኒ መጋቢት 14, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1ተጫራቾች ህጋዊ የታደሰ የንግድ ፍቃድ ያላቸዉ  የዘመኑ ግብር የከፈላቹ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸዉ

2 የባስ ስሪት ዘመን ከ 2006 ከዛ በላይ

3 የሚኒባስ የስሪት ዘመን ከ 2008 ከዛ በላይ

4 ከ 12 በላይ ሰዉ የመጫን ኣቅም ያለዉ

5 ተጫራቾች የሚያስገብቱን ዋጋ ከነ ቫቱ ከነ ቲኦቲ ማማላት ኣለባቹ

6 ተጫራቾች የመኪና ክራይ ፍቃድ ያላችሁ

7 ተጫራቾች ከ ቀን 02/07/2012ዓ/ም ዘወትር በስራ ሰዓት ቅዳሜን ጨምሮ ባሉት 10 ተከታታይ ቀናት ኣዲሹሑ በሚገኘዉ ፕሮጀክት ጊዚያዊ ቢሮ ማቅረብ ይችላሉ

8 ጨረታዉ 14/07/2012 ከቀኑ 4፡00 ሰዓት የጨረታ ሳጥኑ ተዘግቶ 4፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

9 ፕሮጀክቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመዘረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 09 14 31 67 18 /09 20 60 76 64