https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10390
ድርጅታችን መከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ በመቀሌ ከተማ ሪፈራል ሆስፒታል ለሚገነባዉ መከለከያ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት ኣጎልግሎት የሚዉል ዳብል ጋብና ፒክ ኣፕ( Double Gabina Pick Up) መኪና በጨረታ ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል ስለሆነም ነዳጅ ድርጅቱ ችሎ ሌላዉ ወጪ ባለ ንብረቱ የሚሸፍን ሲሆን
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሓሙስ ጥሪ 28, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሶኒ የካቲት 2, 2012 04:00 ቅደሚ ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሶኒ የካቲት 2, 2012 04:30 ቅደሚ ሰዓት
  • መደብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

1  የታደሰ የስራ ፍቃድና /ሌብሬ/ ያለዉ

2 የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ናምበር ማቅረብ የሚችል

3 በገቢዎች የታተመ ተከታታይ ቁጥር ያለዉ ህጋዊ ደረሰኝ ማቅረብ የሚችል

4 በሊትር ምን ያህል መጓዝ እንደሚችል መግለፅ ኣለበት

5 የናፍታ መኪና መሆን ኣለበት

6 ተጫራቾች የሚወዳደርበት ዋጋ ተለይቶ በታሸገ ኢንቮሎፕ እስከ 02/06/2012 ሰዓት 4፡00 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይጠበቀበቸዋል

7 ጨረታዉ 02/06/2012 ከጥዋቱ 4፡30 ሰዓት ይከፈታል

8 ድርጅቱ ጨረታዉን በከፊል ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስልክ ቁጥር 09 14 10 53 69/ 09 14 73 08 13