https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10387
የመከላከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኣጎልግሎት የሚዉል ደረጃዉን የጠበቀ የ 2004 ሞዴል በላይ የሆነ 13 ቶን የሚጭን ሚኒባስ መኪና 25 ሰዉ የሚጭን ባስ ኢንዲሁም ዳብል ገብና 5L መኪና በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ረቡዕ ጥሪ 27, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ የካቲት 6, 2012 08:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:10,000
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ የካቲት 6, 2012 08:30 ደ/ሰዓት
  • መደብ: መኪና ክራይ/ ትራንስፖርት ግልጋሎት/ ዕድጊት ኸቢደ መሺን/

ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ነጥቦች

1 የ ኣካራይ እና ተካራይ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የኣመቱ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለዉ

2 የነዳጅ ኣጠቃቀሙ በኣንድ ሊትር ከ 8 ኪሎሜትር በላይ የሚሄድ ኤሲ ያለዉ ፣ ነዳጅ ከተካራይ ሆነ ሰርቪስ እና ጥገና ከ ኣካራይ ይሆናል

3 የ መኪና ፅዳት የሚከታተል ፣ መኪናዉ ፕሮጀክቱ በሚያሰራዉ ስራ ፍቃደኛ የሆነ እና የኢንሽራንስ ዋስትና ያለዉ መሆኑን የሚያረጋግጥ

4 10000.00 ብር በስፒኦ ማስያዝ የሚችል

5 የተሽከርካሪ መጠን እንዳስፈላጊነቱ ሊጨምር ይችላል

6 ተጫራቾች ከጥር 29/05/2012  እስከ  06/06/2012 ባለዉ በፕሮጀክቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል  

7 06/06/2012 ከቀኑ 8፡00 ተዘግቶ በቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኝበት ይከፈታል

8 ድርጅቱ ጨረታዉን በከፊል ሆኖ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

9 የጨረታ ሰነዱ መከላከያ ኮንስትራክሽን በመቀለ በሚያሰራዉ በኣዋሽ ካምፕ ፍ ለፊት የመከላከያ ሪፈራል ሆስፒታል ፕሮጀክት በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይችላሉ