ያገለገሉ የቢሮ እቃዎችን ለመሽጥ የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ
ኩባንያችን በመቀሌ ቅርንጫፍ ቢሮ ተገለገለባቸውን የቢሮ እቃዎች ተጫራቾችን አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል በመሆኑም፦
1. ለሽያጭ የቀረቡትን የቢሮ እቃዎቹን ሰላም ቆርቆሮ አከባቢ ቲምበር የቤትና የቢሮ እቃዎች ሕንፃ ውስጥ በማየት የሚገዙበትን ዋጋ ከሕብረት ኢንሹራንስ መቀሌ ቅርንጫፍ ለጨረታው ዋጋ ማስገቢያ በተዘጋጀው ፎርም በመውሰድ የሚገዙበትን ዋጋ በመሙላት መወዳደር ይችላሉ፡፡
2. ተጫራቾች ያገለገሉ ቢሮ እቃዎቹን ለመግዛት በሚያስገቡት ዋጋ ላይ ተጨማሪ እሴት ታክስ ጨምረው ይከፍላሉ፡፡
3. አሸናፊ ተጫራቾች አሸናፊነታቸውን ዳወቁ ያሸነፈበትን ክፍያ ከፍለው ያገለገሉ ቢሮ እቃዎቹን በሶስት ቀናት ከቦታው የማንሳት አለባቸው፡፡
ግዴታ
ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በፎርሙ ላይ በመሙላት በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ በማድረግ ሕብረት ኢንሹራንስ መቀሌ ቅርንጫፍ ቢሮ ለጨረታው በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ በሥራ ሰዓት ከየካቲት 24 ቀን እሰከ መጋቢት 02 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት የሚችሉ ሲሆን ጨረታው በእለቱ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ባሉበት በቦታው ይከፈታል፡፡
ኩባንያው የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ
መረጃ በስልክ ቁጥር 0344-40-39-34 /0914216535 በመደወል መጠየቅ ይቻላል፡፡
መመለስ