በመከለከያ ኮንስትራክሽን ኢንተርፕራይዝ ኤርታኤለ መገንጠያ ኣህመድ ኢላ መንገድ ስራ ፕሮጀክት 1701R ለፕሮጀክቱ ሰራተኞች ኣገልግሎት የሚዉል የድህንነት ኣልባሳት ለማሰፋት በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ዉል በማሰር ግዥ መፈፀም ይፈልጋል በዚህ መሰረት
  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ነሓሰ 9, 2012 (ልዕሊ 4 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ዓርቢ ነሓሰ 15, 2012 09:00 ደ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:15,000
  • ቦታ: መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:100.00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ዓርቢ ነሓሰ 15, 2012 09:30 ደ/ሰዓት
  • ጨርቃ መርቂን ኣልባሳትን/
  • ሕትመት
  • ፒዲኤፍ

1 በዘርፉ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣ የ2011/12 ዓ/ም ግብር የከፈሉና

2 ለተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገቡበትን ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ ፤ የታክስ ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ማቅረብ የሚችሉ

3 የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 15000.00  በባንክ በተረጋገጠ ስፒኦ የድርጅቱ ስም የተዘጋጀ ማቅረብ ይኖርባቸዋል

4 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድ ከ ቀበሌ 18 በግንባታ ላይ የሚገኝዉ መከለከያ ሪፈራል ሆስፒታል በሚገኘዉ የፕሮጀክቱ ቢሮ የማይመለስ ብር 100 በመግዛት የጨረታ ሳጡን መዉሰድ ይችላሉ

ስለሆኖም ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ከ 09/12/2012 እስከ 15/12/2012 ለተከታታይ 7 የስራ ቀናት የሚቆይ ሲሆን የኣንድ ዋጋ በመምላት በፕሮጀክቱ በተዘጋጀዉ የጨረታ ሳጡን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እየገለፅን ጨረታው 15/12/2012 ከቀኑ 09፡00 ሰዓት ተዘግቶ ከቀኑ9፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ይከፈታል

5 ፕሮጀክቱ ጨረታዉ በሙሉ ሆኖም ነከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ስ.ቁጥር 09 86 89 46 32/ 09 30 01 46 51 መደወል ይቻላል፡፡

ድሕሪት
ጨረታ መደብ