https://tenders.milkta.com/ti/display/20078

በትግራይ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ በ ኣይርሽ አይድ በሚደገፍ ፕሮጀክት የተዋደደ / ክሊማ ተኮር የንሮ መሻሽያ ፕሮግራም (Integrated climate smart livelihood Improvement program in Tigray(CSLIP) ማስተባበሪያ ዩኒት ስር ላሉ (በታቀፉ) ወረዳዎች ምርጥ ዘር ተጠቃሚ ኣርሶ ኣደሮች አገልግሎት የሚውሉ ጥራቱን የጠበቀ ምርጥ ዘር ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ በተደረገው ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሱት ዕቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ

  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ ጉንበት 18, 2018 (9 መዓልቲ ገይሩ)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ጉንበት 21, 2018 3:30 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ጉንበት 21, 2018 3:35 ቅ/ሰዓት
  • መደብ: ስራሕቲን ውፅኢት ሕርሻ/ ናይ ሕርሻ ጥረ ኣቁሑትን ኣቅርቦትን/

የግዥ መለያ ቁጥር

ለ- መቐለ

ጉዳዩ:ለዕቃዎች ግዥ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንዲያቀርቡ ስለመጠየቅ፣

በትግራይ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ በ ኣይርሽ አይድ በሚደገፍ ፕሮጀክት የተዋደደ / ክሊማ ተኮር የንሮ መሻሽያ ፕሮግራም (Integrated climate smart livelihood Improvement program in Tigray(CSLIP) ማስተባበሪያ ዩኒት ስር ላሉ (በታቀፉ) ወረዳዎች ምርጥ ዘር ተጠቃሚ ኣርሶ ኣደሮች አገልግሎት የሚውሉ ጥራቱን የጠበቀ ምርጥ ዘር ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ በተደረገው ሠንጠረዥ ውስጥ የተጠቀሱት ዕቃዎች መግዛት ስለሚፈልግ የመወዳደሪያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል :: መስሪያ ቤታችን ግዥውን የሚፈፅመው በጥራትም ሆነ በዋጋ ብቁ መሆናቸውን አረጋግጦ የመረጣቸውን ይሆናል ።

1. የተፈላጊ ዕቃዎች ዝርዝር አባሪ በተደረገው ሠንጠረዥ ላይ ተመልክቷል ::

2. የመወዳደሪያ ሃሳብ በታሸገ ኢንቨሎፕ ውስጥ ሆኖ እስከ 21/09/2018 ዓ.ም 3:30 ሰዓት ለግዢ ፈጻሚው መስሪያ ቤት ቢሮ ቁጥር 12 መድረስ አለበት ። የመወዳደሪያ ሃሳቡ ወድያዉኑ በ 21/09/2018 ዓ.ም 3:30 ሰዓት ይከፈታል ::

3. የዕቃዎች ማስረከቢያ ቦታ በትግራይ ክልል ግብርናና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ ሆኖ ማስረከቢያ ጊዜው ግዢው ከታዘዘበት ቀን ጀምሮ በ 10/ሃያ ቀናት ውስጥይሆናል።

4. አቅራቢዎች ጠቅላላ ዋጋውን በቁጥርና በፊደል መጻፍ አለባቸው :: በቁጥርና በፊደል በተገለፀው የዋጋ መጠን መካከል አለመጣጣም ካለ በፊደል የተገለፀው ተቀባይነት ይኖረዋል :: በነጠላ ዋጋ እና በጠቅላላ ዋጋ መካከል ልዩነት ካለ ነጠላ ዋጋው ተቀባይነት ይኖረዋል ።

5. አቅራቢዎች በእያንዳንዱ የዕቃ ዝርዝር ማቅረቢያ ሰንጠረዥ ውስጥ የዕቃውን አይነትና ብዛት ነጠላ ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋውን መሙላት እንዲሁም ቀን ፣ ፊርማና የድርጅቱን ማህተም ማስፈር ይገባቸዋል ።

6. ማንኛውም ተጫራች ከጨረታ መዝጊያ ቀንና ስዓት በኋላ የቀረበ የዋጋ ማቅረቢያው ሰነዱን የመወዳደሪያ ሃሳብ ማስገባት ይኖርበታል። ከጨረታ መዝጊያ ቀንና ስዓት በኋላ የቀረበ የዋጋ ማቅረቢያው ሰነድ የመወዳደሪያ ሃሳብ ተቀባይነት የሌለው ሲሆን ኤንቨሎፑ ሳይከፈት ለተጫራቶች ተመላሽ እንዲሆን ይደረጋል።

7. የመወዳደሪያ ሀሳብ ዋጋ ጸንቶ የሚቆይበት ጊዜ ጨረታው ከተከፈተበት ጊዜ ጀምሮ ለ 30/ሰላሳ ቀናት የጸና ይሆናል፡፡

8. ለአሸናፊ ተጫራቶች ዕቃውን ሙሉ ለሙሉ ወይም በከፊል በውለታ መሰረት አጠናቆ ማስገባቱና ማጠናቀቁ ከተረጋገጠ በኋላ ቢበዛ በሰባት ቀናት ውስጥ ሙሉ ክፍያ ይከፈለዋል ።

9. የመወዳደሪያ ሀሳብ ማቅረቢያ ቋንቋው በአማርኛ ነው ::

10. ዕቃዎቹ መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች /Specification/ ተያይዟል ::

11. አሸናፊው አቅራቢ የሚለየው ለእያንዳንዱ ዕቃ ያቀረበው ዝቅተኛ ዋጋ መሰረት ይሆናል

12. የመወዳደሪያ ሂሳቡ ዋጋ የሚቀርበው በኢትዮጵያ ብር ይሆናል ::

13. የጨረታ ማወዳደሪያው በሚከተለው መሰረት ይሆናል :

/Item by Item /

• የቀረቡት ዕቃዎች ቴክኒካል መስፈርቶቹን ያሟሉ መሆናቸው ይረጋገጣል

▪ በቀረበው ዋጋ ላይ የሂሳብ ድምር ስህተት ካለ እንዲታረም ይደረጋል :: ውድድሩ የሚካሄደው እና ዝቅተኛ ዋጋ አቅራቢው የሚለየው በታረመው ዋጋ መሰረት ይሆናል ::

14. ጨረታው የቴክኒክ መስፈቱን ካሟሉት አቅራቢዎች መካከል ዝቅተኛ ዋጋ ላቀረበው ተጫራች አሸናፊው ይደረጋል ::

15. ተጫራቶች የሚከተሉት ሰነዶች ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማያያዥ ይኖርባቸዋል ::

➢ በዘርፉ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ኮፒ

➢ የግብር ምዝገባ ቁጥር ወይም የግብር ከፋዩን መለያ ቁጥር / ኮፒ

➢ የተጨማሪ እሴት ታስክ ኮፒ

➢ ቫት ሰርቲፊኬት

16. መስሪያ ቤታችን የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው ::


ተ.ቑ.የዕቃው አይነትናመዘርዝር ስፔሲፊኬሽንመለኪብዛትነጠላ ዋጋ (ብር)ጠቅላላ ዋጋ (ብር)
1ስርናይከ/ብርድ /ቀቀባ/ኩ/ል37.5
2ምሸላመልካምኰ/ል6
3ጣፍቁንጮኩ/ል1.875