https://tenders.milkta.com/ti/display/12811

በኢፌዴሪ ጉምሩክ የኮምበልቻ ቅ/ጽ/ቤት ለ 2013 በጀት ዓምት አገልግሎት ሥራ ኣጎልጎሎት ሊሰጥ የሚችል ዳብል ካፕ ተሽከርካሪ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል

  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ መስከረም 29, 2013 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ጥቅምቲ 11, 2013 4:30 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:10,000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:30
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ጥቅምቲ 11, 2013 4:32 ቅ/ሰዓት
  • መደብ: መኪና ክራይ/

1 በጨረታዉ ለመሰተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች በወቅቱ የግብር ዘመኑን ያታደሰ የግብር ከፋዮች የምዝገባ ሰርተፊኬትና የሚያከራዩት ተሽካርሪዎች የባለበት በዉል ወቅት ለማመሳከርያነት ኦርጅናል ሰነዶች ማቅረብ የሚችል

2 ተጫራቾች የጨረታ ማስከበርያ ዋስትና ቢድ ቦንድ ብር 10,000.00 በጥረ ገንዘብ ማስያዝ አለባቸዉ

3 ተጫራቾች የጨረታ ሰነድን የማይመለስ 30 ብር በመክፈል ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ይሥራ ቀናት ዉስጥ በመቅረብ መግዛት ይችላሉ

4 ተጫራቾች ይህ ማስታወቅያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15 ኛዉ ቀን ድረስ ሰነዶች ጋር በተዘጋጀዉ ሳጥን ማስገባት ኣለበቸዉ ጨረታዉ በ16ኛዉ ቀን  ከ 4፡30 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገዕበት ይከፈታል

5 መ/ቤቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለተጨማሪ ማብራርያ 03 35 51 14 87 / 03 35 51 16 02