https://tenders.milkta.com/ti/display/12423

በትግራይ ክልል ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ ከታች የተዘረዘርትን የመኪና መለዋወጫ መግዛት ስለሚፈልግ በዚ ዘርፍ ህጋዊ ንግድ ፍቃድ ያላቹ ኣቅራቢዎች የመወዳደርያ ሀሳብ እንድታቀርቡ ይጋብዛል

  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ዓርቢ ነሓሰ 29, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ጳጉሜን 5, 2012 4:30 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:3,000.00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ጳጉሜን 5, 2012 4:32 ቅ/ሰዓት
  • መደብ: መለዋወጢ ኣቁሑት መኪና/

1 ተወዳዳሪዎች በዉድድሩ ለመሳተፍ የሚያስችላችሁ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ፣ የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ቲን ፣ የቫት ምዝገባ ሰርተፊኬትና ያለፈዉ ወር ቫት ዲክለር የተደረገ

2 የመወዳደርያ ሃሳቡ በታሸገ ኢቨሎፕ ሆኖ እስከ 05/13/2012ዓ/ም ከጥዋቱ 3፡30 ሰዓት ለቢራችን የግዢ ቡድን ቢሮ ቁጥር 12 መድረስ ኣለበት ፕሮፎርማዉ 05/13/2012ጥዋት 4፡30 ተዘግቶ ወድያዉ 4፡30 ይከፈታል

 3 የ ፕሮፎርማዉ ማስከበርያ 4000.00 ብር በስፒኦ በመስሪያ ቤታችን ስም አሰርተዉ ማቅረብ የሚችሉ

4 መስርያ ቤታችን የተሻ ኣማራጭ ካገኝ ጨረታዉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ  03 44 40 43 46