https://tenders.milkta.com/ti/display/12137

ፋብሪካችን ሞሓ የለስላሳ መጠጦች ኢንዳስትሪ አክስዩን ማህበር መቐለ ፋብሪካ ፔፕሲ ኮላ ለፋብሪካዉ ኣጎልግሎት የሚዉል ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተገለፀዉ የፍሪጅ በፕሮፎርማ ኣወዳድሮ መግዛት ይፍልጋል

  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ቀዳም ሓምለ 18, 2012 (ልዕሊ 5 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: ሓምለ 23, 2012 8:00 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:0.00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: ሓምለ 23, 2012 8:02 ቅ/ሰዓት
  • መደብ: ኤሌክትሮኒክስ መሳርሕታትን መለዋወጢን/

1 የዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ እና ቲን ቁጥር ኮፒ ማያያዝ ይኖርባቸዋል

2 ኣሸናፊ ማሸነፍ እንደተነገረዉ በ7 ቀን ዉስጥ ዉል ማሰር ኣለበት

3 ፕሮፎርማዉ ተለጥፎ የሚቆይበት ግዜ ከ 17/11/2012 እስከ 23/11/2012ይሆናል

4 ፕሮፎርማዉ የሚከፈትበት ቀን 23/11/2012 ልክ 8፡00 ይሆናል

5 ፋብሪካዉ የተሻለ ኣማራጭ ካገኝ በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 09 41 92 65 25