https://tenders.milkta.com/ti/tenders/display/10449

ኣዝሚ ስቲል ስትራክቸር ኢንጅነሪንግ ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ በኣብይ አዲ ከተማ ለሚሰራዉ የጉና ፕሮጀክት ኣጐልግሎት የሚዉል ፣ አሸዋ ፡ ጠጠር 02 ፣ የመሰረት ድንጋይ Selected materiel ፣ እና ጠጠር በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

  • ዝወፀሉ መዓልቲ: ሰሉስ የካቲት 3, 2012 (ልዕሊ 6 ዓመታት)
  • ዝዕፀወሉ መዓልቲ: የካቲት 14, 2012 9:00 ቅ/ሰዓት (ሓሊፉ)
  • ናይ ጨረታ መድሓዚ ዋጋ:00
  • ቦታ:መቐለ
  • ናይ ደኩመንት ዋጋ:00
  • ጨረታ ዝክፈተሉ መዓልቲን ሰዓትን: የካቲት 14, 2012 9:30 ቅ/ሰዓት
  • መደብ: ኮንስትራክሽን ጥረ ኣቁሑት/

 ስለሆኖም

1 በዘርፉ ፍቃድ ያላቹ ፣ ቫት ተመዝጋቢ የሆናቹ ፣  የ 2011 ግብር የከፈላቹ

2 ተጫራቾች የማይመለስ 150 ብር በመክፈል የጨረታ ሰነዱ በመቐለ መስፍን ኢንድስትሪያል ኢንጅነሪንግ  ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ ግቢ ዉስጥ ከሚገኘዉ ድርጅታችን ኣዝሚ ስቲል ስትራክቸር ኢንጅነሪንግ ሃላ/የተ/የግ/ኩባንያ በስራ ሰኣት ከ 02/06/2012ዓ/ም እስከ 13/06/2012ዓ/ም እየመጣቹ መዉሰድ ትችላላቹ

3 ጨረታዉ የካቲት 13/06/2012ዓ/ም ከቀኑ 9፡00 ላይ ተዘግቶ በተመሳሳይ ቀን ከ ቀኑ 9፡30 ላይ ይከፈታል

4 ድርጅቱ የተሻለ ኣማራጭ ካገኘ በሙሉ ይሁን በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ

ለበለጠ መረጃ 03 42 40 25 26