የተሽከርካሪዎች እና የተለያዩ ማሽነሪዎች ግልፅ ጨረታ ማስታወቅያ
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር
ሄዎ ሆሰፒታል በመቐለ ከተማና አንድ ፎርኖ-fomo machine ማሽን እንዲሁም አንድ ጀነሬተር genrerator LSA465 በግልፅ ጨረታ ኣወዳድሮ ለመሸጥ ለገበያ ኣቅርቧል። ጨረታው ለ 10 ቀናት የሚቆይ ሆኖ, ተጨራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ከ 28/07/2018ዓ/ም ከሄዎ ሆስፒታል 100.00 ብር የማይመለስ በመክፈል የጨረታ ሰነድ በመውሰድ ዋጋ ሞልተው እስከ 12/08/2018ዓ/ም 3፡00 ሰአት ማቅረብ የሚችሉ ሆነው; ጨረታው 3፡00 ሰአት ተዘግቶ ተጫራቶች ወይም ሕጋዊ ወኪል በተገኙበት ከጥዋቱ 3፡30 ጀምሮ መቐለ-ኲሓ ከተማ ሄዎ ሆስፒታል ግቢ በሚገኘው ኣዳራሽ በግልፅ ጨረታ ይከፈታል።
ተጫራቾች የሚከተሉትን የጨረታ መመሪያዎች ማሟላት ይኖርባቸዋል።
1. ተጫራቾች የሚፈልጉትን ተሽከርካሪ ወይም ዕቃ ኮዱን በመያዝ ለመጫረት ሲቀርቡ ፦
1.1 በሁሉም ዕቃና ማሽን ለመወዳደር ከፈለጉ _ ለእያንዳንዱ 10%( ብር ) በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) በሄዎ ሆስፒታል)ድርጅታችን) ስም ለጨረታ ስም ማስከበሪያ ማስያዝ ኣለብዎ።
1.2 በተራቁጥር 1.1 እና እንደተመለከቱት ባስያዙት ጨረታ ማስከበርያ ኣንድ ግዜ ካሸነፉ ወዲያውኑ ከመሸጫ መነሻ ዋጋው 10% ማወራረድ ይጠበቅብዎታል። በቀሪው ገንዘብ ለቀጣይ የሚፈልጉትን እቃ ለመጫረት ከፈለጉ ከመሸጫ መነሻ ዋጋው 10% የማይሞላ ከሆነ ድጋሜ ሲፒኦ (CPO) ማስያዝ ኣለብዎ።
2. የጨረታ ማስከበርያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ይሆናል ።
3. ሄዎ ሆስፒታል (ድርጅቱ) የተሻለ አማራጭ ካገኘ በጨረታው ዋጋ አይገደድም።
ለጨረታ የሚቀርቡ የተለያዩ መሽነሪዎች ዝርዝር መግለጫ
ለጨረታ የሚቀርቡ ተሽከርካሪዎችና የተለያዩ መሽነሪዎች ዝርዝር መግለጫ
| ተ/ቁ | የተሽከርካሪዎች እና የእቃው ዝርዝር | ሞዴል | ኮድ ቁጥር | ሰሌዳ ወይም መለያ ቁጥር | የመሸጣ መነሻ ዋጋ | የሚገኝበት ቦታ |
|---|---|---|---|---|---|---|
| 1 | ፎርኖ Forno Machine | 900,000 | ሄዎ ሆል ኲሓ | |||
| 2 | ጀነሬተር Generator | LSA46M5 | 950,000 | ሄዎ ሆ/ል ኲሓ |
ስልክ ቁጥር
- 0914729357
- 0914745997
መመለስ